Fana: At a Speed of Life!

የኤች አይ ቪ ቫይረስ መጠን ልኬትና የጨቅላ ህፃናት ኤች አይ ቪ ምርመራ ትግበራ ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኤች አይ ቪ ቫይረስ መጠን ልኬትና የጨቅላ ህፃናት ኤች አይ ቪ ምርመራ ትግበራ ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው። የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ የፕሮግራሞች ዘርፍ ፅህፈት ቤት ኃለፊና አማካሪ አቶ ፍቃዱ ያደታ፥ ኤች አይ ቪ ኤድስ…

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በእነ ዶክተር አዲስዓለም ባሌማ የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ገለልተኛ አስተዳዳሪ እንዲሾም ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በእነ ዶክተር አዲስዓለም ባሌማ የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ገለልተኛ አስተዳዳሪ እንዲሾም ወሰነ፡፡ ችሎቱ ውሳኔውን ያሳለፈው ዐቃቤ ሕግ በወንጀል የተገኘ ንብረት ወይም ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ  መጠቀም…

ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የውጭ ጣልቃገብነትን በመቃወም በመዲናዋ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ ተቋማት ድምጻቸውን ማሰማት አለባቸው -አቶ ሊላይ ኃይለማሪያም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የውጭ ጣልቃገብነትን በመቃወም በመዲናዋ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ ተቋማት ድምጻቸውን ማሰማት አለባቸው ሲሉ አቶ ሊላይ ኃይለማሪያም ተናገሩ። የራዕይ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን ሕዝባዊ ንቅናቄ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ሊላይ…

አሸባሪው ህወሓት በነፋስ መውጫ ከተማ የግለሰብና የማህበራዊ ተቋማት ንብረቶችን አውድሟል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ህወሓት በደቡብ ጎንደር ዞን ነፋስ መውጫ ከተማ የግለሰብና የማህበራዊ ተቋማት ንብረቶችን ዘርፎ የተረፈውን ደግሞ አውድሟል። በከተማዋ የነፋስ መውጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን ጨምሮ÷ ባንኮችን፣ የመብራት ማከፋፈያ ጣቢያ፣ ትምህርት…

የጀርመን መንግስት ኢትዮጵያ እያደረገች ያለችውን ጥረት እንዲደግፍ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች የጀርመን መንግስት ኢትዮጵያ እያደረገች ያለችውን ጥረት እንዲደግፍና በመልሶ ግንባታ ላይ እንዲሳተፍ በደብዳቤ ጠየቁ። ደብዳቤው በአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ጀርመንን…

በህዳሴ ግድብ እና በትግራይ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሩሲያ በያዘችው አቋም ኢትዮጵያ ደስተኛ ነች-አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ

ነሐሴ፣ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና በትግራይ ክልል ባለው ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሩሲያ በያዘችው አቋም ኢትዮጵያ ደስተኛ መሆኗን በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ተናግረዋል፡፡ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ከሩሲያ የዜና አገልግሎት ጋር…

የአሸባሪ ቡድኑ ዓላማ ኢትዮጵያን ማፍረስ፣ ሕዝቡን ማዋረድ እና ትግራይን በተዘረፈ ሃብትና ንብረት መገንባት ነው አቶ ገዱ አንዳርጋቸው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ክልል ወረራ ከፈጸመበት ጊዜ አንስቶ በሰሜን ወሎ፣ በዋግኽምራ፣ በሰሜን ጎንደር እና በደቡብ ጎንደር ዞኖች ከፍተኛ ውድመት አድርሷል፡፡ በሕዝብ ላይ እየደረሰ ያለው ሰብዓዊ፣ ምጣኔ ሀብታዊ እና ማኅበራዊ ጥቃት ታይቶ…

የኤጀንሲዉ አባላት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የአንድ ወር ደሞዛቸዉን  እንደሚለግሱ  አስታወቁ 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጅንሲ አመራር እና አባላት የአንድ ወር ደሞዛችዉን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት እንደሚለግሱ  አስታወቁ  ። ድጋፉ በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ መሆኑን ያነሱተ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር…

የፌደራል ፖሊስ ኦርኬስትራና ቴአትር ቡድን በግዳጅ ላይ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት የጥበብ ስራዎችን አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኦርኬስትራና ቴአትር ቡድን በግዳጅ ላይ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት የጥበብ ስራዎችን አቀረበ። አንጋፋው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኦርኬስትራና ቴአትር ቡድን የኪነ-ጥበብ ስራዎቹን ሰሞኑን በአፋር ክልል ሚሌ ወረዳ አቀረበ፡፡…

አምባሳደር ዶ/ር ትዝታ ከፓራዳይዝ ግሩፕ ማኔጅንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በህንድ  የኢትዮጵያ አምባሳደር  ዶክተር  ትዝታ ሙሉጌታ ከፓራዳይዝ ግሩፕ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ማዩር  ዶሺ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው አምባሳደር ዶክተር ትዝታ በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት እድሎች እንዲሁም ማበረታቻዎች አንስተዋል።…