Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ለውጥ እንዲመጣ ወጣቱ ህይወቱን ጭምር በመሰዋት ከፍተኛ ሚና አበርክቷል-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወጣቶች ሰላም እና ብልጽግና ተልዕኮ ሊግ 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ላበረከተው አስተዋጽኦ የምስጋና መርሃግብር ተካሄደ ። በምስጋና መርሃግብሩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፥…

በአሜሪካ ሕፃናት በዴልታ ኮቪድ 19 ቫይረስ እየተጠቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአሜሪካ የሚገኙ ሕፃናት በዴልታ ኮቪድ 19 ቫይረስ እየተጠቁ መሆኑ ተጠቆመ፡፡የአሜሪካ ፔዲያትሪክስ አካዳሚ እና የሕፃናት ሆስፒታል ማሕበር ባወጡት ሪፖርት÷ ባሳለፍነው ሳምንት ብቻ በሀገሪቱ ወደ 94 ሺህ የሚጠጉ ሕፃናት በቫይረሱ ተጠቅተዋል ፡፡…

የመገናኛ ብዙሃን አንድነትን በማጠናከር አኳያ ሚናቸው ከፍ ያለ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የመገናኛ ብዙሃን አንድነትን በማጠናከር አኳያ ሚናቸው ከፍ ያለ ነውፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ዕፅገነት መንግስቱ ገልጸዋል፡፡ ምክር ቤቱ ‘’ሚዲያ፣ ሕገ መንግስታዊ ስርዓትና ሀገርን የማዳን ጥያቄ’’ በሚል ርዕስ ጉዳይ ላይ ከሚዲያ…

በኢትዮጵያ 3ኛው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከሰቱን የሚያሳዩ ምልክቶች መታየታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶስተኛው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በኢትዮጵያ መከሰቱን የሚያሳይ ምልክት መታየቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ።   ዶክተር ሊያ ጉዳዩን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ÷ በኢትዮጵያ ባሳለፍነው ሳምንት ብቻ 5 ሺህ 547…

የኢንዱስትሪና የኤክስፖርት ሰብሎችን በኩታገጠም እርሻ ማልማት በመቻሉ ለውጥ ታይቷል-የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በምርት ዘመኑ 131 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት አቅዶ እየሰራ መሆኑን የአማራ ክል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በዚህም የምግብ፣ የኢንዱስትሪና የኤክስፖርት ሰብሎችን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በርካታ ተግባራት…

የአላባ ዞን ነዋሪዎች ለሶስተኛ ጊዜ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአላባ ዞን ነዋሪዎች ለሶስተኛ ጊዜ ለመከላከያ ሰራዊት የገንዘብ እና የዓይት ድጋፍ አደረጉ፡፡ የአላባ ዞን አስተዳደር ከነዋሪዎችና ከመንግስት ሰራተኞች ያሰባሰበውን አራት ሚሊየን ብር፣ 172 ሰንጋዎችና ሰላሳ ዘጠኝ በግና ፍየሎችን…

የፓዊ ወረዳ የህልውና ዘመቻውን የሚቀላቀሉ ሚሊሻ እና ተጠባባቂ ሃይሎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የፓዊ ወረዳ የህልውና ዘመቻውን የሚቀላቀሉ ሚሊሻ እና ተጠባባቂ ሃይሎችን አሰልጥኖ ማስመረቁን የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ አሰፋ ገለጹ፡፡ ወረዳው የስነ-ልቦና ዝግጅት እና ተግባር ተኮር ስልጠና በመስጠት እስከ…

አሜሪካ በአፍጋኒስታን እንድትቆይ በአጋሮቿ ጫና እየተደረገባት ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ጦር ከአፍጋኒስታን ሙሉ በሙሉ ለቆ እንዳይወጣ በአጋር ሀገራት ግፊት እየተደረገበት መሆኑ ተነገረ፡፡ ግፊቱ ሀገሪቷን ለቀው መውጣት ለሚፈልጉ ሰዎች ጊዜ ለመስጠት እንደሆነም ነው የተሰማው፡፡ በአሁኑ ወቅት በአፍጋኒስታን 5 ሺህ 800…

የህወሓትና ሸኔ የሽብር ቡድኖችን እንቅስቃሴ ለመግታት በቂ ዝግጅት ተደርጓል- የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል፣ የክልልና የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በባቲ ግንባር የተሰማራውን ሚሊሻ ጎብኝተዋል። የልዩ ዞኑ ወረዳዎች፣ ከደቡብ ወሎና የአፋር ክልል የሚዋሰኑባቸው ቦታዎች ላይ የተሰማራው ሚሊሻ የሽብር ቡድኖቹ ሰርገው…

ህወሓት ያሰማራቸውን ሽብርተኞች በመያዝ ለህግ ማቅረብ የሚያስችል ግብረ ሃይል ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት ያሰማራቸውን ሽብርተኞች በመያዝ ለህግ ማቅረብ እና በተደራጁ ወንጀሎች የሚሳተፉ አካላትን በመቆጣጠር የህግ የበላይነት ማስፈን የሚያስችል የጋራ ግብረ ሃይል ተቋቋመ፡፡   ግብረ ሃይሉ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ…