Fana: At a Speed of Life!

ስር የሰደደ ድህነትን ለማስወገድ የስራ ዕድል ፈጠራ ተጠናክሮ ሊሰራበት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ስር የሰደደ ድህነት ለማስወገድ የስራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ ሚና አለውና አጠናክረን ልንሰራበት ይገባል ሲሉ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር መስፍን አሰፋ ገለጹ፡፡ የፌዴራል የከተሞች የስራ ዕድል ፈጠራ የምግብ ዋስትና ኤጄንሲ…

በልደታ ክፍለ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸ ከ5ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር እና ከ100 ሺህ በላይ የኢትዮጵያ ብር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በልደታ ክፍለ ከተማ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ በተደረገ ብርበራ በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸ ከ5 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር እና ከ100 ሺህ በላይ የኢትዮጵያ ብር ሊያዝ መቻሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ ፡፡ ነሐሴ 17 ቀን 2013 ዓ.ም…

የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ ከ1ነጥብ2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ቁሣቁሶችን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ። አሸባሪው ህወሀት በአማራ እና በአፋር ክልል ባደረገው ወረራ ከሰሜኑ ወሎ አካባቢ ለተፈናቀሉ ወገኖች ነው ዩኒቨርሲቲው ድጋፍ…

በቦሌ ክፍለ ከተማ 20 ክላሽንኮቭ ጠመንጃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በቦሌ ክፍለ ከተማ በሚገኝ አንድ ፔንሲዮን የተደበቁ 20 ክላሽን-ኮቭ ጠመንጃዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ፡፡ በወንጀሉ የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦች ተይዘው ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝም ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ትናንት…

የደሴ ነጋዴዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች የምሳ ግብዣ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በደሴ ከተማ ሼል አካባቢ የሚገኙ አገልግሎት ሰጪ ነጋዴዎች ከሰሜን ወሎ ከራያ ቆቦና ከአፋር ክልል አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ዜጎች የምሳ ግብዣ አድርገዋል፡፡ 2ሺህ ለሚሆኑ ዜጎች የምሳ ግቦዣው የተከናወነ ሲሆን÷ ከ110 ሺህ ብር በላይ ወጪ…

6ኛው የተስፋ ብርሃን ምገባ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 118፣ 2013 (ኤፍቢ ሲ)በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ጀሞ አካባቢ 6ኛው የተስፋ ብርሃን ምገባ ማዕከል ቅርንጫፍ ተከፍቶ ስራ ጀምሯል። ማዕከሉ በቀን 2 ሺህ ሰዎችን መመገብ የሚችል አቅም አለው። በጎፈቃደኛ የሆኑት አቶ ሽኩር ለአንድ…

የኤጀንሲው ሰራተኞች ለህልውና ዘመቻው የስንቅ ዝግጅት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍቢ ሲ)የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሙያ ብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ኤጀንሲ ሰራተኞች ለሃገር መከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ሃይል፣ ሚሊሻና ለፋኖዎች የስንቅ ዘግጅት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ቀደም ሲልም የወር ደሞዛቸውን ከማበርከታቸው ባለፈም የደም…

በሱዳን በጎርፍ አደጋ ከ50 በላይ ሰዎች ህይወት ማለፉን ተከትሎ ግብጽ የተሰማትን ሃዘን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ጎርፍ ባስከተለው አደጋ ከ50 በላይ ሰዎች ህይወት ማለፉን ተከትሎ ግብጽ ሃዘኗን ገልጻለች፡፡ በጎርፍ አደጋው እናትና ልጅን ጨምሮ የ52 ዜጎች ህይወት ማለፉን የሀገሪቱ የሲቪል መከላከያ ብሔራዊ ምክር ቤትቃል አቀባይ አብደል ጋሊል አብደል…

ዲጂታል ጅማ የተሰኘ የልህቀት ማዕከል በጅማ ዩኒቨርስቲ ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡና ምርት እና የግብይት ስርዓት፣ የፈጠራ ውጤቶችን ወደ ገበያ ማስገባት እና ለተመራቂ ተማሪዎች የስራ እድል ማመቻቸት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ዲጂታል ጅማ የተሰኘ የልህቀት ማዕከል በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተቋቋመ፡፡ የልህቀት ማዕከሉ በሀገሪቱ…

ህብረተሰቡ ለህልውና ዘመቻ የሚያደርገውን ድጋፍ ሊቀጥል ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍቢ ሲ) ህብረተሰቡ ለህልውና ዘመቻ የሚያደርገውን አጠቃላይ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል የአማራ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ጠየቀ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሙሉነሽ አበበ ፥…