Fana: At a Speed of Life!

ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከሶማሊያ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከሶማሊያ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል አዲዋ የሱፍ ራጌ በፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። በውይይታቸው ሶማሊያ ወደፊት በወታደራዊ መስክ ራሷን ችላ ለመቆም በምታደርገው…

አንዳንድ ሃገራትና ዓለምአቀፍ ተቋማት የያዙትን የተሳሳተ ግንዛቤ እንዲያርሙ በተጠናከር መልኩ መታገል ይገባል – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ ሃገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት የያዙትን የተሳሳተ ግንዛቤ በፍጥነት እንዲያርሙ ለማድረግ እስካሁን ከሰራነው በላይ ተጠናክረን ልንታገል ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ምክትል…

ህወሓትን  እስከ መጨረሻው ለመደምሰስ ከመከላከያ ሰራዊት ጋር በቅንጅት  እንሰራለን – የውርጌሳ ከተማ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ ግንባር ከተሰለፈው መከላከያ ሰራዊት ጋር በቅንጅት በመስራት ህውሓትን እስከ መጨረሻው ለመደምሰስ ጠንክረው እንደሚሰሩ የውርጌሳ ከተማ ወጣቶች ገለጹ። በቀጠናው የሚገኙ የሠራዊት ክፍሉ ከፍተኛ  አመራሮች እና  የከተማው ነዋሪዎች …

ኤጀንሲው የሳይበር ደህንነት ስጋት በሁሉም ተቋማት ላይ መኖሩን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በ2013 ዓ.ም ባደረገው የሳይበር ደህንነት ፍተሻ 60 በሚሆኑ ተቋማት ላይ የተፈጠሩ የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነቶችን መለየት መቻሉን እና ክፍተቶቹም እንዲታረሙ ማድረጉን ገለጸ፡፡ በኤጀንሲዉ የሳይበር ደህንነት…

ቦርዱ  የመራጮች ምዝገባ ያልተደረገቸው እና የተቋረጠባቸው ምርጫ ክልሎችን የተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባ ያልተደረገቸው እና የተቋረጠባቸው ምርጫ ክልሎችን የተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ተኛው አጠቃላይ ምርጫን በዋናነት ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ያስፈጸመ ሲሆን በመራጮች…

ታይዋን ያመረተችውን ሀገር በቀል የኮቪድ19 ክትባት ለዜጎቿ መስጠት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይዋን ያመረተችውን ሜዳይጀን የተሰኘ የኮቪድ19 ክትባት ለዜጎቿ መስጠት ጀመረች፡፡ ክትባቱ ከዓለም ጤና ድርጅት ሙሉ ፈቃድ እንዲያገኝ እየተሰራ መሆኑን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ክትባቱ በሀገሪቱ የሚስተዋለው የኮሮና ቫይረስ…

የአሸባሪውን ቡድን ፍጻሜ በአጭር ጊዜ ለማድረግ ተነስተናል – የወሎ ግንባር ዘማቾች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪውን ቡድን ፍጻሜ በአጠረ ጊዜ ለማድረግ መነሳታቸውን በወሎ ግንባር የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የክልል ልዩ ሀይሎችና ሀገርን ለማዳን የዘመቱ ታጣቂዎች ተናገሩ፡፡ ከሚወዷት ሀገራቸውና ከሚሳሱለት ህዝብ በተቃራኒ የቆመውን አሸባሪ ቡድን…

የታዋቂው ሙነሽድ መሀመድ አወል ሳላህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታዋቂው ሙነሽድ መሐመድ አወል ሳላህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ። የቀብር ሥነ-ስርዓቱ ዛሬ ኮልፌ የሙስሊሞች መቃብር ወዳጅ ዘመዶቹ በተገኙበት ተፈጽሟል። በ1958 ዓ.ም በደሴ ከተማ የተወለደው መሐመድ አወል በዛው በሚገኙ መድረሳዎች መንፈሳዊ…

የጅማ ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን የአባላቱን የኑሮ ደረጃ ማሻሻሉ ተገለጸ

የጅማ ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን የአባላቱን የኑሮ ደረጃ ማሻሻሉ ተገለጸ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን የአባላቱን የኑሮ ደረጃ እያሻሻለ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ በአምስት ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ 14 ማህበራትን በውስጡ በማካተት…

ህወሓት በመተከል ነዋሪዎች ላይ የፈጠረውን የመለያየት ሴራ በአንድነት ማክሸፍ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በስልጣን ዘመኑ በመተከል ነዋሪዎች መካከል የፈጠረውን የመለያየትና የመጠራጠር ሴራ አንድነት በመፍጠር ማክሸፍ እንደሚገባ ጥሪ ቀረበ።   የመተከል ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጋሹ ዱጋዝ በዞኑ አስተማማኝ ሰላም መፍጠር…