Fana: At a Speed of Life!

በትህነግ ቡድን የወደመውን የአርሶ አደሮች ሰብል ለማካካስ እየተሰራ ነው – የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋነኛ የግብርና የስራ ወቅትን ጠብቆ ወረራ የፈፀመው አሸባሪው የትህነግ ቡድን የአርሶ አደሮችን ሰብል ማውደሙን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ይሁን እንጅ በመከላከያ ሠራዊት፣ በአማራ ልዩ ሀይል፣ በሚሊሻና በህዝባችን ተጋድሎ በወረራ…

በሞረትና ጅሩ ወረዳ የእጅ ቦንብ ፈንድቶ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ሞረትና ጅሩ ወረዳ ጅሁር ኮሲያንባ ቀበሌ ቦንብ ፈንድቶ ጉዳት መድረሱ ተገለፀ፡፡ በቀበሌው ሰርጠሶስ በሚባል መጠጥ ቤት ውስጥ በፈነዳ ቦምብ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ ሰባት ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሷል፡፡…

በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የፈጠራ ስራዎችንና ስልጠናዎችን ለማስፋት በትኩረት ይሰራል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ እየተሰሩ ያሉ የፈጠራ ስራዎችን እና ስልጠናዎችን በሁሉም አካባቢዎች ለማስፋት ከአካዳሚው ጋር አብሮ እንደሚሰራ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴር አመራሮች አካዳሚው ለተማሪዎች በሳይንስና በቴክኖሎጂ ዙሪያ…

የትህነግን ወረራ ለመመከት መስዋዕትነት እየከፈሉ ላሉ ጀግኖች መንግሥት ድጋፍ ያደርጋል – አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪውን ትህነግ ወረራ ለመመከት መስዋዕትነት እየከፈሉ ላሉ ጀግኖች መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። ርዕሰ መሥተዳድሩ በክምር ድንጋይ 11 የአሸባሪውን ትህነግ አባላት…

“ከአባቶቻችን የተረከብናትን ሀገር ሉዓላዊነት ለማስቀጠል እንታገላለን” ምልምል ሴት የሠራዊት አባላት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቀደምት አባቶቻችን የተረከብናትን ሀገር ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ የሕይወት መስዋእትነት በመክፈል ጭምር እንታገላለን ሲሉ በጦላይ ማሰልጠኛ ማዕከል መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና ላይ የሚገኙ ምልምል ሴት የሠራዊት አባላት ገለጹ። ለኢዜአ…

በባህርዳር ከተማ በ550 ሚሊየን ብር የተገነባው ኦፕሬሽናል ዴፓ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ በ550 ሚሊየን ብር የተገነባው ኦፕሬሽናል ዴፖ ተመረቀ። የቤአኤካ ጠቅላላ የንግድ ስራዎች ድርጅት እህት ኩባንያ አካል የሆነው ኢሌ ኦፕሬሽናል ዴፖ ነው ዛሬ የተመረቀው። ዴፖው 1 ነጥብ 4 ሚሊየን ሊትር ነዳጅ የመያዝ…

ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ገንዘብ በሃሰተኛ ሰነድ ለማውጣት የሞከሩት ተጠርጣሪዎች ፍ/ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ገንዘብ በሃሰተኛ ሰነድ ወደሌላ አካውንት በማዛወር ምዝበራ ለመፈፀም የሞከሩ ሶስት ተጠርጣሪዎች በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍር ቤት አራዳ ተረኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርበዋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ የዋስትና መብታቸው…

ከወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ የሚደረግ የታክስ ስወራን ለመከላከል በቂ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ወቅታዊ ሁኔታውን እንደአጋጣሚ በመጠቀም የታክስ ማጭበርበር ለማድረግ የሚሞክሩ አንዳንድ ድርጅቶች መኖራቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለዚህም ከፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርምራ እና ከዐቃቤ ህግ ጋር በጋራ በመሆን የታክስ ማጭበርበር…

አንጋፋው የጥበብ ሰው መሐመድ አወል ሙሐመድ ሳላህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበርካታ የጥበብ ስራዎቹ የሚታወቀው የጥበብ ሰው መሐመድ አወል ሳላህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። መሐመድ አወል ባደረበት የልብ ህመም ምክንያት በትናንትናው እለት ነው ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው። መሐመድ አወል ደሴ ከተማ አራዳ አካባቢ…

ከ21 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ21 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጭ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። ከዚህ ውስጥ 18 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች እና 2 ነጥብ 4 ሚሊየን…