በትህነግ ቡድን የወደመውን የአርሶ አደሮች ሰብል ለማካካስ እየተሰራ ነው – የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋነኛ የግብርና የስራ ወቅትን ጠብቆ ወረራ የፈፀመው አሸባሪው የትህነግ ቡድን የአርሶ አደሮችን ሰብል ማውደሙን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
ይሁን እንጅ በመከላከያ ሠራዊት፣ በአማራ ልዩ ሀይል፣ በሚሊሻና በህዝባችን ተጋድሎ በወረራ…