Fana: At a Speed of Life!

በጉና አካባቢ አርሶ አደሮች ህወሓትን ለሶስት ቀናት በመዋጋት ከፍተኛ ጉዳት ማድረሳቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ ጉና አካባቢ አርሶ አደሮች የህወሓት የሽብር ቡድንን ለሶስት ቀናት በመዋጋት ከፍተኛ ጉዳት ማድረሳቸውን ገለጹ። የሽብር ቡድኑ ጉና ተራራን እንደ መስፈንጠሪያ ተጠቅሞ ወደ ደብረ ታቦር እና እስቴ ለመግባት በማሰብ…

አሸባሪው ቡድን በርካቶችን ለጦርነት ማሰለፉ በትግራይ ህዝብ ላይ ዘር እንዳይተርፍ ያለውን ፍላጎት እንደሚያሳይ ምርኮኞች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በርካቶችን ለጦርነት ማሰለፉ በትግራይ ህዝብ ላይ ዘር እንዳይተርፍ ያለውን ፍላጎት እንደሚያሳይ የተማረኩ የአሸባሪው ቡድን ወታደሮች ተናገሩ። ቡድኑ እያንዳንዱ ትግራዋይ ልጆቹን ለጦርነት እንዲያበረክት የሚያስገድድ ሲሆን÷…

የህወሓት አሸባሪ ቡድን በሰሜን ወሎ ዞን ነዋሪዎችን ምንነቱ ያልታወቀ መርፌ ወግቷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት አሸባሪ ቡድን በሰሜን ወሎ ዞን ሃብሩ ወረዳ ነዋሪዎችን ምንነቱ ያልታወቀ መርፌ ሲወጋ ማየቱን አንድ የአይን እማኝ ገለጸ።   በሀብሩ ወረዳ ቀበሌ 020 የሚኖረው ወጣት መሀመድ አንሷር እንዳለው የህወሓት አሸባሪ ቡድን…

መንግሥት ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ ያለው ቁርጠኝነት የሚደነቅ ነው – የዩኒሴፍ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ቀጠና ዳይሬክተር

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከተመድ የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ቀጠና ዳይሬክተር መሃመድ ማሊክ ፎል ጋር  ተወያይተዋል። ውይይታቸውም በወቅታዊና ሰብአዊ ጉዳዮች እንዲሁም ያጋጠሙ ተግዳሮቶች ላይ…

የገንዘብ ሚኒስቴር ሠራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ከ190 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ሠራተኞችና አመራሮች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ190 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡   የገንዘብ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት ሠራተኞችና አመራሮች ዛሬ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ባደረጉት…

የጠ/ሚ ጽህፈት ቤት ሠራተኞች ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ዛሬ ለጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ደም መለገሳቸውን ከጽህፈት ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/…

አምባሳደር ጀማል በክር ከባህሬን የሰራተኛና ማህበራዊ ልማት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን  የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በክር ከባህሬን የሰራተኛና ማህበራዊ ልማት  ሚኒስትር ጀሜል ቢን መሐመድ አል ሁሜዳን ጋር  ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የሁለቱን አገራት ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች  ላይ መምከራቸው ተገልጿል፡፡…

ኪነ ጥበብና ባለሙያዎቹ መኖር የሚችሉት ሀገር ሲኖር ነው-የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አመራርና ሰራተኞች ከኦሮሞ ባህል ማዕከልና ከኦሮሞ አርቲስቶች ማህበር ጋር በመሆን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ዛሬ የደም ልገሳ መረሃ ግብር አካሄዱ፡፡ በደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የኦሮሚያ…

ህወሓትን ለመደምሰስ አርሶ አደሩና ወጣቶች በግንባር ደጀንነታቸውን እያሳዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ አርሶ አደሩና ወጣቶች በግንባር ደጀንነታቸውን እያረጋገጡ ይገኛሉ።   በወሎ ግንባር የሽብር ቡድኑን ለመደምሰስ መከላከያ ሰራዊት፣ የክልሎች ልዩ ሃይሎችና ሌሎች የጸጥታ ሃይሎች የተቀናጀ ዘመቻ…