Fana: At a Speed of Life!

በኬንያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በኬንያ የሚኖሩ ኢትዮጵውያን ባለሙያዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ። በኬንያ የኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያዊ ባለሙያዎች ማህበር ለዘላቂ ልማት በተለያዩ የትዮጵያ ክፍሎች ለተፈናቀሉ ወገኖች 21 ሺህ 897 የአሜሪካን ዶላር…

“የእኛ ዝግጅት ለጁንታዉ ሳይሆን ለጋላቢዎቻቸዉ ነዉ ” ሌ/ ጀ ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) " የእኛ ዝግጅት ቀድሞም ለተሸነፈው ለጁንታዉ ቡድን ሳይሆን ለጋላቢዎቻቸዉ ነዉ " ሲሉ ሌተናል ጀነራል ባጫ ደበሌ አስታወቁ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የሰራዊት ግንባታ ስራዎች ዋና አስተባባሪ ሌ/ጀነራል ባጫ ዛሬ…

ትምህርት ሚኒስቴር በአማራ ክልል የወደሙ ትምህርት ቤቶችን ለማቋቋም የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት በአማራ ክልል የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለማቋቋም የትምህርት ሚኒስቴር 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ አሸባሪው እና ወራሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ክልል በፈጸመው ወረራ ከ2 ሺህ 950 በላይ ትምህርት…

በጸጥታው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የወጣው መግለጫ የኢትዮጵያን አቋም የሚደግፍ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የወጣው መግለጫ የኢትዮጵያን አቋም የሚደግፍ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተገለጸ። በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን እና በተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ጽህፈት ቤት አሉ በተባሉ…

የኢትዮጵያ ህዝብ ከጎናችሁ ነው – ሙሐዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሓት የሽብር ቡድን በግፍ የተገደሉት የለቅሶ ስነ ስርዓት በነፋስ መውጫ ከተማ ተከናወነ፡፡ የሽብር ቡድኑ በደቡብ ጎንደር በቆየባቸው ጊዜያት በርካታ ንፁሃንን በግፍ ከገደለ በኋላ ቀብራቸው እንዳይፈፀም እና የሟች ቤተሰቦች እንዳያለቅሱ…

የ6 ዓመቱ ህጻን በእድሜ ትንሹ ፕሮግራመር በመሆን በጊነስ የአለም ክብረወሰን ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6 ዓመቱ ህጻን ካታሪያ ለትምህርቱ በነበረው ፈጣን አቀባበል እና በቤተሰቦቹ እገዛ በእድሜ ትንሹ ፕሮግራመር በመሆን አዲስ ክብረወሰን አስመዝግቧል፡፡ ታዳጊው አይ ቢ ኤም በሚያዘጋጀው የኦንላይን የሶፍትዌር ደቨሎፒንግ የክህሎት የስልጠና…

የቡና አመራች አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 6፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡና አምራች አርሶ አደሮችን ፍትሐዊና ተጠቃሚ የሚያደርግ "የአፍሪካ ተጠቃሚነት ድርጅት ፎረም 2021" በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ ተካሄደ፡፡ በፎረሙ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የንግድ ማስፋፊያ ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ አምባሰደር ምስጋኑ…

የመራጮች መዝገብ ይፋ ማድረጊያና የአቤቱታ ማቅረቢያ ግዜ መስከረም 12 ቀን ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ ፣መስከረም 6፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድየመራጮች መዝገብ ይፋ ማድረጊያ እና የአቤቱታ ማቅረቢያ ግዜ መስከረም 12 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ አስታወቀ፡፡ 6ኛው አገራዊ ምርጫ ባልተካሄደባቸው በደቡብ፣ ሶማሌና ሃረሪ ክልሎች ምርጫው መስከረም 20 ቀን…

አቶ አገኘሁ ተሻገር ከዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ከዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ሽብርተኛው የትህነግ ቡድን ሰርጎ በገባባቸው አካባቢዎች የአስቸኳይ ጊዜ የሰብዓዊ ድጋፍ…

ምክትል ጠ/ኢታማዦር ሹም ጄነራል አበባው ታደሰ ከሰሜን ወሎ ግምባር ዕዝ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 6፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል አበባው ታደሰ በሰሜን ወሎ ግምባር ተገኝተው ከዕዙ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በግዳጅ አፈፃፀም ዙሪያ ተወያዩ። በግምባሩ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ ለምንም የማይበገረው የመከላከያ…