በጉና አካባቢ አርሶ አደሮች ህወሓትን ለሶስት ቀናት በመዋጋት ከፍተኛ ጉዳት ማድረሳቸውን ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ ጉና አካባቢ አርሶ አደሮች የህወሓት የሽብር ቡድንን ለሶስት ቀናት በመዋጋት ከፍተኛ ጉዳት ማድረሳቸውን ገለጹ።
የሽብር ቡድኑ ጉና ተራራን እንደ መስፈንጠሪያ ተጠቅሞ ወደ ደብረ ታቦር እና እስቴ ለመግባት በማሰብ…