Fana: At a Speed of Life!

በሀረር ለአገር መከላከያ ሰራዊት አጋርነትን ለመግለጽ የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "የትም፣ መቼም፣ በምንም ለኢትዮዽያ እዘምታለው" በሚል መሪ ሀሳብ በሐረር ከተማ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሄደ። ለጀግናው የአገር መከላከያ አጋርነትን የመግለጽ ዓላማ ባለው በዚህ የሩጫ ውድድር ላይ የክልሉ…

በሻሸመኔ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ከተማ ትላንትና ማታ ከሌሊቱ 5 ሰዓት አካባቢ  በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት አልፏል። የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ ዘርፍ ቁጥጥር ሀላፊ ኮማንደር ኡመር ከራሞ ለጣቢያችን እንደተናገሩት፥  አደጋው የደረሰው ሁለት…

አሸባሪው የህወሓት ቡድን በዓለም አቀፍ የሰብአዊ ድጋፍ በኩል ለሕብረተሰቡ የሚደርሱ ድጋፎችን ለሌላ ዓላማ እያዋለ ነው- የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በዓለም አቀፍ የሰብአዊ ድጋፍ በኩል ለሕብረተሰቡ የሚደርሱ ድጋፎችን ለሌላ ዓላማ እያዋለ መሆኑን የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። መንግስት የተናጠል ተኩስ አቁም አድርጎ ከትግራይ ክልል ከወጣ በኋላ…

የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነሐሴ 12 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ የሚገኘው 18ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ፍፃሜውን ያገኛል። በዛሬው ዕለት በሚካሄደው የመዝጊያ ውድድር ላይም ኢትዮጵያ በ800 ሜ ወንዶች ፣…

አሸባሪው ህወሓት ሀገር ለማፍረስ የሚያደርገው ጥረት በጸጥታ አካላት ይከሽፋል-ዶ/ር እንድሪያስ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ጁንታ ሀገር ለማፍረስ የሚያደርገው ጥረት በጸጥታ አካላት ይከሽፋል አሉ የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር እንድሪያስ ጌታ፡፡ የወላይታ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ ከተለያዩ የጸጥታ አካላትና ባለድርሻዎች ጋር የስራ ሂደቱን በተመለከተ…

ከ2 ዓመት በላይ በኮንቴነሮች ውስጥ የተከማቸ 48 ሺህ ገጀራ፣17 ሺህ መጥረቢያ እና 10 ሺህ ማጭድ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከሁለት ዓመት በላይ በኮንቴነሮች ውስጥ የተከማቸ 48 ሺህ ገጀራ፣17 ሺህ መጥረቢያ እና 10 ሺህ ማጭድ ተያዘ፡፡ መሳሪያው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ልዩ ስሙ ፋና ጣቢያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መያዙን ነው የአዲስ…

ለህዳሴ ግድብ ከዳያስፖራ አባላት ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሜሪካ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ከ1 ነጥብ 757 ሚሊየን ዶላር በላይ ለህዳሴ ግድብ መሰብሰቡ ተገለጸ። በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍጹም አረጋ÷ የተሰበሰበው ዶላር በኢትዮጵያ የግድቡ የባንክ ሂሳብ ገቢ መደረጉን ገልጸዋል።…

የኮቪድ-19 ክትባት በህገ ወጥ መንገድ ሲገበያዩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ክትባት በህገ ወጥ መንገድ ሲገበያዩ የነበሩ 3 ተጠርጣሪዎች ከነ ኤግዚቢቱ ተይዘው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።   ተጠርጣሪዎቹ ነሃሴ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5…

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ800 ሜትር ሴቶች አትሌት አያል የወርቅ ሜዳልያ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ800 ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት አያል ዳኛቸው የወርቅ ሜዳልያ አሸነፈች፡፡ በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ800 ሜትር ሴቶች ውድድር…

የኦሮሚያ ትራንስፖርት ባለስልጣን ለመከላከያ ሠራዊት ከ9 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ትራንስፖርት ባለስልጣንና ተጠሪ ተቋማት እንዲሁም በዘርፉ የተሰማሩ ባለሀብቶች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ9 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ በአዳማ ከተማ በተካሄደው ውይይት ወቅት የኦሮሚያ ትራንስፖርት…