ህወሓት በወረራቸው የሰሜን ወሎ ዞን አካባቢዎች በቂ የጤና ክትትል ማግኘት ያለባቸው ዜጎች ለከፋ ችግር ተዳርገዋል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት አሸባሪ ቡድን በወረራ በያዛቸው የሰሜን ወሎ ዞን አካባቢዎች በቂ የጤና ክትትል ማግኘት ያለባቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ለችግር መዳረጋቸውን የዞኑ ጤና መመሪያ አስታውቋል፡፡
የሰሜን ወሎ ዞን ጤና መምሪያ ሃላፊ ወይዘሮ…