Fana: At a Speed of Life!

ጋይንት ከአሸባሪው ቡድን ነጻ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሠራዊት፣ በአማራ ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻ፣ ፋኖና በሕዝቡ ተጋድሎ አሸባሪው የትህነግ ቡድን በደቡብ ጎንደር ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶበታል። በዚህም ወሯቸው ከነበሩ አካባቢዎች ለመውጣት ተገዷል ነው የተባለው። የደቡብ ጎንደር ዞን…

በዕርዳታ ሰበብ የአሸባሪውን ወንጀል የሚደግፉ ተቋማት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ የሚጠይቅ የትዊተር ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዕርዳታ ሰበብ የአሸባሪውን ወንጀል ለመደገፍ የሚንቀሳቀሱ ተቋማት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ የሚጠይቅ አለም ዓቀፍ የትዊተር ዘመቻ ተካሄደ፡፡ ትናንት ማምሻውን በተጀመረውና በዋናነትም #StopWeaponizingAid በሚል መፈክር እስከ ዛሬ…

አትሌት ሚዛን አለም ለኢትዮጵያ ሦስተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው 18ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ በመጨረሻው ቀን ኢትዮጵያን የወከሉ አትሌቶች በተለያየ መርሃግብር ተሳትፈዋል፡፡ በ5000 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ሚዛን…

የደቡብ ክልል የ15 አመት የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ የ15 አመት የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ ይፋ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ የጤና ኤክስቴንሽን አስተባባሪ አቶ ዳዊት ኩስሜ ኢትዮጵያ ዉጤት ያስመዘገበችበት የጤና ኤክስቴንሽን ምንም እንኳን ብዙ ለውጥ…

አቶ ሙስጠፋ ሙሀመድ የኬንያ የፓርላማ አባላትን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሀመድ በጅግጅጋ የሚገኘውን የኬንያ የፓርላማ አባላት በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለኬንያ ፓርላማ አባላት በሶማሊ ክልል ባለፉት ሶስት አመታት የተከወኑ የልማት ሥራዎች…

ወደ አፋር ሰርጎ የገባውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ አፋር ክልል ሰርጎ የገባውን የህወሓት አሸባሪ ቡድን ከገባበት ሳይወጣ ለመደምሰስ የጸጥታ ሃይሉ በቅንጅት እየሰራ መሆኑን የአፋር ክልል ልዩ ሃይል ምክትል አዛዥ ኮማንደር መሃመድ ሰናይ ገለጹ። የአፋር ክልል ልዩ ሃይል ከመከላከያ…

ሽብርተኛው ህውሓት የፈጸመውን ግፍ የሚያወግዝ ሰልፍ በዲግ ዲጋ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሊ ኮማ ቀበሌ በንጹሀን ዜጎች ላይ በሽብርተኛው የህወሓት ቡድን የተፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚያወግዝ ሰልፍ በዲግ ዲጋ ተካሄደ። በአፋር ክልል ፊንቲ ረሱ ዞን ዲግ ዲጋ ቀበሌ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ በሽብርተኛው ቡድን ጥቃት የቤተሰብ አባሎቻቸውን…

የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ለህልውና ዘመቻው የሚውል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ላይ የተጋረጠውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ በህግ ማስከበር ስራ ላይ ላለው የመከላከያ ሰራዊት ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የገንዘብ እና የደም ልገሳ ድጋፍ ማድረጉን ገለፀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከ3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ያደረገ ሲሆን÷ 1…

በሀረር የኦሮሞ አርቲስቶች ማህበር ተመሠረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረር የኦሮሞ አርቲስቶች ማህበር መመስረቱ ተገለፀ፡፡ ማህበሩ በወጣት እና አንጋፋ የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች አማካኝነት መመስረቱም ነው የተገለጸው። በምስረታ መድረኩ ላይ የሀረሪ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ…

የኢትዮጵያ የለውጥና የልማት ጉዞ በአሸባሪው ህወሃት እኩይ ዓላማ ፈፅሞ አይደናቀፍም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የለውጥና የልማት ጉዞ በአሸባሪው ህወሃት እኩይ ዓላማ ፈፅሞ እንደማይደናቀፍ የኢትዮጵያ አየር ሃይል ኢንዶክትሪኔሽን ዳይሬክተር ኮሎኔል ተሾመ በዳዳ ገለጹ። በአዋሽ አርባ የውጊያና ቴክኒክ ትምህርት ቤት ለሚሰለጥኑ ምልምል ወታደሮች የአየር…