የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ1 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በሰሜን ኢትዮጵያ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ምግብ ነክ ፣ የቤት ቁሳቁሶች እና አልባሳትድጋፍ አደረገ።
ዩኒቨርስቲው ድጋፋ ያደረገው ተማሪዎቹን ፣ መምህራን…