Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያን ለማፍረስ አሰፍስፎ የተነሳውን ኃይል በመደምሰስ አይረሴ ታሪክ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብርተኛውን የጥፋት ሴራ የተገነዘበው ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስሜት አንድ ሆነው ታሪክ የማይረሳው ታሪክ እየሠሩ ነው ሲሉ የመከላከያ አዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ አዛዥ ተወካይ ኮ/ል መላኩ እንዳወቀ ገለፁ፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን…

አፍሪካውያን በአንድነት መቆም አለብን – ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አፍሪካውያን በአንድነት በመቆም በአለም ላይ ያለንን ድርሻና ጥቅም አስጠብቀን መቆየት አለብን ሲሉ የሴኔጋል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከቀናት በፊት በትዊተር ገጻቸው አስፍረውት የነበረውን…

በመዲናዋ በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸ ብረት እና የተለያዩ ንብረቶቸ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ባካሄደው ኦፕሬሽን በህገወጥ መንገድ የተከማቹ ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው የተለያዩ ንብረቶች መያዙን የፌዴራል ፖሊስ ገለፀ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመቀናጀት በመዲናዋ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ…

የደቡብ ክልል ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መስከረም 20 በሚካሄደው ምርጫ ዙሪያ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በክልሉ የፊታችን መስከረም 20 ቀን በሚካሄደው ምርጫ ዙሪያ እየተወያየ ነው፡፡   በውይይቱ በጸጥታ ምክንያት ምርጫ ያልተካሄደባቸው፣በተለያዩ ምክንያቶች ምርጫ…

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል በከፈተው ጦርነት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋናሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አህመድ ለአማራ ብሔራዊ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአማራ ክልል ተፈናቃዮች ከ385 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማራ ክልል በህወሓት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል ከ385 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ከተደረገው አጠቃላይ ድጋፍ ውስጥም 350 ሚሊየኑ በጥሬ ገንዘብ የተበረከተ ሲሆን ÷ 35 ሚሊየን…

በምስራቅ ሸዋ ዞን የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ በ6 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡ በምክትል ፕሬዚደንት ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ በዶክተር ግርማ አመንቴ የተመራው ልዑክ ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ የተገነቡትን…

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ከ302 ሺህ ዶዝ በላይ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ 302 ሺህ 400 ዶዝ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ድጋፍ ማድረጓን አስታወቀች፡፡   ድጋፍ የተደረገው ክትባትም ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን የተሰኘው የኮሮና ቫይረስ ክትባት መሆኑን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ…

በመጠለያዎች የሚገኙ ዜጎችን ከመደገፍ ጎን ለጎን ቤት ለቤት ችግር ላይ የወደቁ ዜጎችን ለመድረስ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና አፋር ክልሎች ልዩ ትኩረት የሚሹ ቦታዎች ያሉ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ግምገማ ተደርጓል፡፡ በዚህም በባህር ዳር እና ሰመራ ከተሞች የአስቸኳይ ጊዜ ማስተባበሪያ ማዕከላት ተከፍተው ከ10…

በምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ ልዑክ ባሕር ዳር ገባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የተመራ የልዑካን ቡድን ባሕር ዳር ገብቷል፡፡ ልዑካኑ ባሕር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስም የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር እና…