Fana: At a Speed of Life!

የትግራይ ህዝብ ኢትዮጵያን የሚያፀኑ እንጂ የሚያፈርሱ ሀይሎች አካል አይደለም – ዶክተር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ህዝብ ኢትዮጵያን የሚያፀኑ እንጂ የሚያፈርሱ ሀይሎች አካል አለመሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በቦሌ ክፍለ ከተማ ተገኝተው ደም በመለገስ ለመከላከያ…

ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በገላን እና ሆለታ ከተሞች እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሸባሪው ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በገላን እና ሆለታ ከተሞች እየተካሄደ ነው። የገላን እና ሆለታ ከተማ ነዋሪዎች አሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ሀገሪቱን ለማፍረስ የፈጠሩትን ጥምረት አውግዘዋል። ሰልፈኞቹ ሸኔ…

ጂግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በደሴ ከተማ ለተጠለሉ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው ህወሓት ተፈናቅለው በደሴ ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብ እህልና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። የዩኒቨርሲቲው ተወካይ ዶክተር ዑመር ኑሩ በአሸባሪው ህወሓት ከሰሜን ወሎ ዞን…

ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በአሰላ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸኔን የሚቃወም እና መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ በአሰላ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ከአርሲ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች እንዲሁም ከአሰላ ከተማና አካባቢዋ የተውጣጡ በሺዎች የሚቆጠሩ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በሰልፉ ተሳትፈዋል፡፡ ሰልፈኞቹ…

ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በአምቦ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሸባሪው ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በአምቦ ከተማ እየተካሄደ ነው።   በሰልፉ ላይ ከተለያዩ የምዕራብ ሸዋ ዞን 22 ወረዳዎች እና አምቦ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው።   ተሳታፊዎቹ የሽብር ቡድኑ ተግባር…

የአሸባሪው ትህነግ እና የሸኔ ትንኮሳ በመቃወም በዱከም ከተማ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሸባሪውን ትህነግ እና የ ሸኔን ትንኮሳ በመቃወም በዱከም ከተማ ሰልፍ ተካሄደ። የትህነግን ትንኮሳ ለመመከት ከሀገር መከላከያ ጎን በመቆም እንደሚታገሉ በዱከም ከተማ በተካሄደው ሰልፍ ላይ  የተገኙ ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡ በሰልፉ ላይ…

የህወሓት ቡድንና መሰሎቹ የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላቶች በመሆናቸው ሊወገዱ ይገባል- የሲዳማ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ቡድንና መሰሎቹ የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላቶች በመሆናቸው ሊወገዱ ይገባል ሲሉ የሲዳማ ክልል ነዋሪዎች ተናገሩ። ዛሬ የመከላከያ ሠራዊትን በሚደግፍ ፣ የህወሓት ቡድንና መሠሎቹን በሚቃወመው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የተገኙ የክልሉ ነዋሪዎች…

በሽብርተኛው ህውሃት ለተፈናቀሉ ከ376ሺህ በላይ ዜጎች ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ)በሽብርተኛው ህውሃት ለተፈናቀሉ ከ376 ሺህ በላይ ወገኖች የሰብአዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። ከፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬታ ጋር ቆይታ ያደረጉት የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ምትኩ…

ተዘግቶ የቆየው የአዲስ አበባ ጎጃም መንገድ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ክፈት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በከባድ የቋጥኝ ድንጋይ መንሸራተት ምክንያት ተዘግቶ የቆየው የአዲስ አበባ ጎጃም መንገድ በከፊል ተጠግኖ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ለትራንስፖርት ክፍት ሆኗል። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም በሚወስደው መንገድ ዓባይ በረሃ በመባል…

አፍሪካውያን በአስቸጋሪ ወቅት ከኢትዮጵያ ጎን ስለቆማችሁ እናመሰግናለን – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያን እየደገፋችሁ ላላችሁ ሁላችሁም አፍሪካውያን እህት ወንድሞች፣ መሪዎችና ምሁራን ከጎናችን ስለቆማችሁ እናመሰግናለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ልክ ኢትዮጵያ በተለያዩ ታሪካዊ ትግሎች ውስጥ ከሌሎች ጎን እንደቆመች ሁሉ…