Fana: At a Speed of Life!

በቀጣይ ሶስት ዓመታት ተወዳዳሪ እና የተሻለ አገልግሎት ለደንበኞቼ አቀርባለሁ- ኢትዮ ቴሌኮም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ሶስት ዓመታት ተወዳዳሪ እና የተሻለ አገልግሎት ለደንበኞቹ ለማቅረብ ዝግጅት ማድረጉን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም በ2014 ዓ.ም ቢዝነስ እቅዱ÷ ለደንበኞቹ ለማቅረብ ባቀዳቸው አዳዲስ እና የተሻሻሉ ምርት እና…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች ኮከስ አባላት ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች ኮከስ አባላት ለመከላከያ ሰራዊት የስንቅ ድጋፍ አደረጉ። የስንቅ ድጋፋ በሶ፣ ቆሎ፣ ኮቾሮ ሲሆን፥ ብርድ ልብስን ጨምሮ የሴቶች የንጽሕና መጠበቂያ ሞዴሶችን ያካተተ ነው። በአጠቃላይ ድጋፋ በገንዘብ ሲተመን…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የቱርክ ጉብኝት ስኬታማ ነበር – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቱርክ ጉብኝት ስኬታማ እንደነበር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በቱርክ…

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑን የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲቲዩቱ ‘‘በየዕለቱ የማስጠንቀቂያ መልዕክቶችን እያስተላለፍን ብንገኝም በህብረተሰቡ ዘንድ ባለው መዘናጋት እና የወረርሽኙ ስርጭት መጨመር…

ህውሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን አሸባሪ ቡድኖቹን ለማውገዝ የወጡ ሰልፈኞች የሸኔ እና የህወሓት ጥምረት ተቀባይነት የለውም ሲሉ አውግዘዋል፡፡ ነዋሪዎቹ ሽብርተኞቹ ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ያደረጉትን ስምምነት የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ በጨለንቆ ከተማ…

የሀረሪ ክልል ም/ቤት 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። ጉባዔው በተጀመረበት ወቅት በቅርቡ በአፋር ክልል በአሸባሪው የህወሓት ቡድን በጅምላ ለተጨፈጨፉ ንፁሃን የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት ተደርጓል። በጉባኤው…

ዛሬ በሚካሄዱ የፍጻሜ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይጠበቃሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው 18ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ በሁለተኛ ቀን ውሎው ኢዮጵያውያን አትሌቶች የሚሳተፉባቸው የፍጻሜ ውድድሮች ይጠበቃሉ፡፡ በዚህም በ5000 ሜትር አዲሱ ይሁኔ እና መብራቱ…

ሸኔ ከህወሓት ጋር ጥምረት መፈጸሙ የኦሮሞ ህዝብ ለትግሉ በከፈለው መስዋዕትነት ላይ መሳለቅ ነው-የኦነግ ስራ አስፈፃሚ አባላት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸኔ ከህወሓት የሽብር ቡድን ጋር የፈጸመው ጥምረት የኦሮሞ ህዝብ ለትግሉ በከፈለው መስዋዕትነት መሳለቅ ነው አሉ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ስራ አስፈፃሚ አባላት። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ስራ አስፈጻሚ አቶ ቶሌራ አደባ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ለሽብር ቡድኑ የኢኮኖሚ ምንጭ በነበሩ 117 የንግድ ድርጅቶች እና መኖሪያ ቤቶች ላይ ህጋዊ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሽብር ቡድኑ የኢኮኖሚ ምንጭ በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩ 117 የንግድ ድርጅቶች እና መኖሪያ ቤቶች ላይ ህጋዊ እርምጃ በመውሰድ የአሸባሪው ቡድን የፋይናንስ ምንጭ እንዲደርቅ መደረጉን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡   የኢትዮጵያ…