Fana: At a Speed of Life!

ጋሸና ነጻ ወጥታለች-ረዳት ኮሚሽነር ቢሰጥ ጌታሁን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጁንታዉ ሰርጎ በገባበት የጋሸና አካባቢ ሽንፈት ተከናንቦ መደምሰሱን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ረዳት ኮሚሽነር ቢሰጥ ጌታሁን አረጋግጠዋል። የሀገር መከላከያ የደቡብ ዕዝና ሌሎች የፀጥታ አካላት ባደረጉት ፈጣን ኦፕሬሽን ድል መገኘቱ ተረጋግጧል፡፡…

የደም ልገሳ ኘሮግራም በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት እየተከናወነ ነው 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ዩኒቨርስቲ የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት ካምፓስ ማህበረሰብ "ደሜን በደሙ ሀገር እያስከበረ ላለው መከላከያ ሰራዊት" በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ ኘሮግራም እያካሄደ ነው። የ4ኛ ዓመት የኢንጂነሪንግ ተማሪ የሆነው  ኢብራሒም እንድሪስ ደሙን…

በእነ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የክስ መዝገብ ፍርድ ቤት የቀረቡ 21 ተከሳሾች የጠየቁት የዋስትና መብት ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ የፀረ ሽብር እና ህገ መንግስታዊ ጉዳዮች ችሎት በእነ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የክስ መዝገብ ፍርድ ቤት የቀረቡ 21 ተከሳሾች የጠየቁትን የዋስትና መብት ውድቅ አደረገ፡፡ ችሎቱ በእነ ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል የክስ…

የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች የምግብ ድጋፍ ማድረጓ ተገለፀ፡፡ ሃገሪቱ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ጋር በመተባበር ነው 200 ቶን አስፈላጊ የሆኑ የምግብ አቅርቦቶችን የጫኑ አውሮፕላኖችን…

በሁርሶ የ3ኛ ዙር ሰልጣኞች ስልጠናቸውን በአግባቡ እየተወጡ እንደሚገኙ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ‹‹ሀገርን ለማዳን እዘምታለሁ የትም መቼም በምንም›› በሚል መሪ ቃል ፀረ ሰላም ሀይሎችን ለመፋለም ቆርጠው የተነሱ የቁርጥ ቀን ልጆች በሀገሪቷ በሚገኙ የውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች በመግባት ስልጠናቸውን እየተከታተሉ ይገኛሉ፡፡…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቃዩች የለገሰውን ቁሳቁስ ለወሎ ዩኒቨርሲቲ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ የሰሜን ወሎ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደሴ ከተማ ለተጠለሉ ዜጎች የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ ለወሎ ዩኒቨርሲቲ አስረክቧል። የወሎ ዩኒቨርሲቲ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ በአሸባሪው የትህነግ ወረራ ምክንያት በደሴ ከተማ…

ባለፉት 24 ሰዓታት የህወሓት ቡድን ላይ በተወሰደ እርምጃ ጀብዱ ተፈጽሟል – የአማራ ክልል መንግስት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በኃይል በወረራቸው አካባቢዎች ላይ በተሰወሰደ ወታደራዊ እርምጃ ታላላቅ ጀብዱዎች መፈጸማቸውን የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ገለፁ። ዋና ዳይሬክተሩ በሰጡት…

የኦሮሚያ ክልል ኘሬዚዳንት ጽ/ ቤት እና ሌሎች የክልሉ ቢሮ ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ኘሬዚዳንት ጽህፈት ቤት እና ሌሎች የክልሉ ቢሮ ሰራተኞች "ህይወቱን ለሰጠን ሰራዊታችን ደማችንን እንሰጣለን" በሚል መሪ ቃል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መርሀግብር አካሂደዋል። ደም ልገሳ መርሀ ግብሩን የኦሮሚያ…

የኢትዮጵያ እና የቱርክ አራቱ ስምምነቶች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቱርክ በትናንትናው እለት አራት ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ እና የቱርክ የሁለትዮሽ ግንኙነት 125ኛ ዓመት ላይ የተከናወነ ሲሆን፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ትናንት ያደረጉት ይፋዊ ጉብኝት አራት ስምምነቶችን…

የሰሜን ጎንደር ህዝብ የህወሓትን የጥፋት ዓላማ ለማክሸፍ ፍልሚያ እያካሄደ ነው-የዞኑ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ጎንደር ሕዝብ የሽብርተኛውን ህወሓት የመግደል እና የመዝረፍ ዓላማ ለማክሸፍ የህልውና ፍልሚያ እያካሄደ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ያለዓለም ፈንታሁን ሽብርተኛው ቡድን በሰሜን ጎንደር ዞን…