የሀገር ውስጥ ዜና ጋሸና ነጻ ወጥታለች-ረዳት ኮሚሽነር ቢሰጥ ጌታሁን Meseret Demissu Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጁንታዉ ሰርጎ በገባበት የጋሸና አካባቢ ሽንፈት ተከናንቦ መደምሰሱን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ረዳት ኮሚሽነር ቢሰጥ ጌታሁን አረጋግጠዋል። የሀገር መከላከያ የደቡብ ዕዝና ሌሎች የፀጥታ አካላት ባደረጉት ፈጣን ኦፕሬሽን ድል መገኘቱ ተረጋግጧል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የደም ልገሳ ኘሮግራም በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት እየተከናወነ ነው Meseret Demissu Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ዩኒቨርስቲ የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት ካምፓስ ማህበረሰብ "ደሜን በደሙ ሀገር እያስከበረ ላለው መከላከያ ሰራዊት" በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ ኘሮግራም እያካሄደ ነው። የ4ኛ ዓመት የኢንጂነሪንግ ተማሪ የሆነው ኢብራሒም እንድሪስ ደሙን…
የሀገር ውስጥ ዜና በእነ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የክስ መዝገብ ፍርድ ቤት የቀረቡ 21 ተከሳሾች የጠየቁት የዋስትና መብት ውድቅ ተደረገ Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ የፀረ ሽብር እና ህገ መንግስታዊ ጉዳዮች ችሎት በእነ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የክስ መዝገብ ፍርድ ቤት የቀረቡ 21 ተከሳሾች የጠየቁትን የዋስትና መብት ውድቅ አደረገ፡፡ ችሎቱ በእነ ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል የክስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገች Feven Bishaw Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች የምግብ ድጋፍ ማድረጓ ተገለፀ፡፡ ሃገሪቱ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ጋር በመተባበር ነው 200 ቶን አስፈላጊ የሆኑ የምግብ አቅርቦቶችን የጫኑ አውሮፕላኖችን…
የሀገር ውስጥ ዜና በሁርሶ የ3ኛ ዙር ሰልጣኞች ስልጠናቸውን በአግባቡ እየተወጡ እንደሚገኙ ተገለፀ፡፡ ዮሐንስ ደርበው Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ‹‹ሀገርን ለማዳን እዘምታለሁ የትም መቼም በምንም›› በሚል መሪ ቃል ፀረ ሰላም ሀይሎችን ለመፋለም ቆርጠው የተነሱ የቁርጥ ቀን ልጆች በሀገሪቷ በሚገኙ የውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች በመግባት ስልጠናቸውን እየተከታተሉ ይገኛሉ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቃዩች የለገሰውን ቁሳቁስ ለወሎ ዩኒቨርሲቲ አስረከበ Meseret Demissu Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ የሰሜን ወሎ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደሴ ከተማ ለተጠለሉ ዜጎች የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ ለወሎ ዩኒቨርሲቲ አስረክቧል። የወሎ ዩኒቨርሲቲ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ በአሸባሪው የትህነግ ወረራ ምክንያት በደሴ ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት የህወሓት ቡድን ላይ በተወሰደ እርምጃ ጀብዱ ተፈጽሟል – የአማራ ክልል መንግስት Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በኃይል በወረራቸው አካባቢዎች ላይ በተሰወሰደ ወታደራዊ እርምጃ ታላላቅ ጀብዱዎች መፈጸማቸውን የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ገለፁ። ዋና ዳይሬክተሩ በሰጡት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል ኘሬዚዳንት ጽ/ ቤት እና ሌሎች የክልሉ ቢሮ ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ Meseret Demissu Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ኘሬዚዳንት ጽህፈት ቤት እና ሌሎች የክልሉ ቢሮ ሰራተኞች "ህይወቱን ለሰጠን ሰራዊታችን ደማችንን እንሰጣለን" በሚል መሪ ቃል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መርሀግብር አካሂደዋል። ደም ልገሳ መርሀ ግብሩን የኦሮሚያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ እና የቱርክ አራቱ ስምምነቶች Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቱርክ በትናንትናው እለት አራት ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ እና የቱርክ የሁለትዮሽ ግንኙነት 125ኛ ዓመት ላይ የተከናወነ ሲሆን፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ትናንት ያደረጉት ይፋዊ ጉብኝት አራት ስምምነቶችን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰሜን ጎንደር ህዝብ የህወሓትን የጥፋት ዓላማ ለማክሸፍ ፍልሚያ እያካሄደ ነው-የዞኑ አስተዳደር Feven Bishaw Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ጎንደር ሕዝብ የሽብርተኛውን ህወሓት የመግደል እና የመዝረፍ ዓላማ ለማክሸፍ የህልውና ፍልሚያ እያካሄደ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ያለዓለም ፈንታሁን ሽብርተኛው ቡድን በሰሜን ጎንደር ዞን…