Fana: At a Speed of Life!

ቦርዱ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በሚካሄደው ህዝበ ውሳኔ ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ምክክር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔ ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎችና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በሀዋሳ ምክክር አደረገ። ቦርዱ መስከረም 20/2014 ዓ.ም. በሚካሄደው ህዝበ ውሳኔ የጊዜ ሰሌዳ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ የሴካፋ ውድድርን 2ተኛ ደረጃ ይዞ አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬኒያ ናይሮቢ ሲካሄድ በሰነበተው የምስራቅና የመካከለኛው አፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮና (ሴካፋ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በኬኒያ አቻው ተሸንፎ 2ተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቅቋል፡፡ በዚሁ መሠረት ዛሬ ከቀኑ 10፡00…

የሰዓት ገደቡ ተነስቷል – የባህርዳር ከተማ ፀጥታ ም/ቤት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በ ባህርዳር ከተማ እስከ ምሽቱ አራት ሰዓት ተጥሎ የነበረው የሰዓት ገደብ ከዛሬ ጀምሮ መነሳቱን የባህርዳር ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ምክር ቤት አስታውቋል። በሌላ በኩል በየከተማው መግቢያና መውጫ ከፖሊስ፣ ከአድማ ብተና ውጪ ማንም መኪና…

በአዲሱ ዓመት በጦርነቱ የተጎዳውን ኢኮኖሚ የሚያካክሱ ስራዎች ይከናወናሉ – አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት የህወሃት ወራሪ ሃይል በከፍተው ጦርነት የተጎዳውን የክልሉ ኢኮኖሚ ማካካስ የሚያስችሉ የልማት ስራዎች ትኩረት ተሰጥቶ ይከናወናሉ '' ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር አስታውቁ። አቶ አገኘሁ በእንኳን አደረሳችሁ…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የስራ ጉብኝት በአፍሪካዊ ትስስር የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ያተኮረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የጋና እና ሴኔጋል የስራ ጉብኝት ቀጠናዊ ግንኙነትን የሚያጠናክርና በአፍሪካዊ ትስስር የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ያተኮረ መሆኑ ተጠቆመ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት የዓለም አቀፍ ግንኙነትና ሚዲያ…

ወራሪው የህወሓት ቡድን በአፋር የካሉዋን ሆስፒታል በርካታ ንብረት ዘርፏል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፋር ክልል ተጠራርጎ የወጣው ወራሪው የጁንታ ቡድን የካሉዋን ሆስፒታል የህክምና መሳሪያዎችና መድሃኒቶችን ዘርፎ መሸሹን የሆስፒታሉ ሃለፊ አቶ ሃሚድ ሆዳ ገለጹ። በፋንቲ ረሱ ዞን ለሚገኙ አምስት ወረዳዎች አገልግሎት ሲሰጥ…

የአፋር ክልል በአማራ ክልል በጅምላ ለተገደሉ ንፁሃን ዜጎች የተሰማውን ሀዘን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልላዊ መንግስት በአሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል ጭና ቀበሌ በጅምላ ለተገደሉ ንፁሃን ዜጎች የተሰማውን ሀዘን ገልጿል፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈፀም ዋና ተግባሩ አድርጎት ካሁን በፊት በአፋር ክልል…

አቶ ኦርዲን በድሪ ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ባስተላለፉት መልእክት እንዳሉት በ2013ዓ.ም በክልሉ ህዝብን ተጠቃሚ…

የሰሜን ሸዋና የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊትና ለፀጥታ ኃይላት የገንዘብ፣ የቁስ እና የእርድ እንስሳት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሰሜን ሸዋና የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊትና ለፀጥታ ኃይላት የገንዘብ፣ የቁስ እና የእርድ እንስሳት ድጋፍ አደርገዋል። በሰሜን ሸዋ ዞን የመንዝ ማማ ምድር ወረዳ ህዝብ ለመከላከያ ሰራዊትና ለሌሎች የፀጥታ ኃይሎች ለዘመን መለወጫ…

የጀግንነት ቀንን ከጀግኖች ጋር ማክበር በመቻሌ ደስታ ተሰምቶኛል- ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር በመሆን በሕግ ማስከበር እና በሕልውና ዘመቻው ጉዳት ደርሶባቸው በጦር ኃይሎች ሆስፒታል በሕክምና ላይ የሚገኙ የመከላከያ ሠራዊት አባላትን ጎብኝተዋል፡፡…