Fana: At a Speed of Life!

ሀብትና የገቢ ምንጫቸውን ለማስመዝገብ ፈቃደኛ ያልሆኑ አካላት በህግ ሊጠየቁ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀብትና የገቢ ምንጫቸውን ለማስመዝገብ ፈቃደኛ ያልሆኑ 62 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንና ሰራተኞች በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በኮሚሽኑ የፀረ-ሙስና ህግ…

የቻይና መከላከያ ሚኒስቴር የኮቪድ 19 ክትባት መድሀኒት ለሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የመከላከያ ሚኒስቴር 200 ህሺ ዶዝ ሲኖቫክ የኮቪድ19 ክትባት መድሀኒት ለኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ ለ150 ሺህ ሰዎች ሙሉ ክትባት መስጠት እንደሚያስችል የመከላከያ ጤና ማበልጸግ እና የበሽታ…

የተለያዩ ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን የሕወሓት ቡድን እየተፋለመ ላለው የአገር መከላከያ ሠራዊት የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል። በዚህም ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች ከወር ደመወዛቸው 35 ሚሊየን ብር ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ…

ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የምልክት ቋንቋን በስራ ቋንቋነት ልታካትት ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግስት ከስዋሂሊ፣ ሊንጋላ፣ ኪቱባ እና ቺሉባ ቋንቋዎች በተጨማሪ የምልክት ቋንቋንም በአምስተኛ የስራ ቋንቋነት ለመጠቀም ማቀዷን አስታወቀች። የምልክት ቋንቋውን በትምህርት ስርዓት ውስጥ በማካተት ለመስጠት ማቀዷም ነው…

ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኦንላይን አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በኦንላይን በመታገዝ መስጠት መጀመሩን ዛሬ አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ እና ለዓለም አቀፍ ድርጅቶች የሚሰጣቸውን የቪዛ አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶችን በኦንላይን…

የአማራና የአፋር ክልሎች መተላላፊያ ቦታዎችን ከሽብር ቡድኖቹ ስጋት ነፃ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን፣ በአፋር ዞን ሶስት እና አርጎባ ብሄረሰብ ልዩ ወረዳ ባሉ መተላለፊያ ቦታዎች የስጋት ቀጠናዎችን በመለየት በቅንጅት እየሰሩ መሆናቸውን የየዞኖቹ አመራሮች አስታወቁ። ከፌደራልና ከክልል የተውጣጡ የመንግስት አመራሮች…

የሞያሌ የጋራ ፍተሻ ጣቢያ የንግድ ትስስር እንዲዳብር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞያሌ የጋራ ፍተሻ ጣቢያ የሀገራቱ የንግድ ትስስር እንዲዳብር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ በዚህ ዓመት ህዳር ወር ተመርቆ የተከፈተው የኢትዮጵያ እና የኬንያ የሞያሌ የጋራ ፍተሻ ጣቢያ የንግዱ…

የመገናኛ ብዙሃን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትክክለኛ መረጃዎችን ለህዝብ ሊያደርሱ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"ሚዲያ ለሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደት ያለው ሚና "በሚል ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ከተውጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው። ውይይቱ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት አዘጋጅነት…

አሸባሪው ቡድን የከተማዋ የኢኮኖሚ ምሶሶ የነበሩ ተቋማትን በመዝረፍ የሰራውን ሸፍጥ መቼም አንዘነጋውም- የድሬዳዋ ከተማ ባለሀብቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ቡድን የከተማዋ የኢኮኖሚ ምሶሶ የነበሩ ተቋማትን በመዝረፍ የሰራውን ሸፍጥ መቼም አንዘነጋውም ሲሉ  የድሬዳዋ ከተማ ባለሀብቶች  ገለጹ። "ሀገራችን ሀብታችን ፤ሀብታችን ለሀገራችን" በሚል ባለሀብቶች ለመከላከያ ሠራዊት ላሳዩት ደጀንነት…

በድሬዳዋ የአንድ ቀበሌ ሴቶች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 758ሺህ ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋ አስተዳደር የሣቢያን ቀበሌ ሴቶች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 758 ሺህ ብር በጥሬ ገንዘብ እና በዓይነት ድጋፍ አደረጉ። በድጋፍ ርክክቡ ሥነ-ሥርዓት ላይ የቀበሌው ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንድማገኝ በሻህ እንዳሉት÷ የቀበሌው ሴቶች ለሠራዊት…