በወሎ ግንባር የተሰለፉ የፌዴራል ፖሊስ አባላት በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አድርሰዋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ሕዝብ ላይ ወረራ በመፈጸም ንጹሃንን እየገደለ፣ ንብረት እየዘረፈና መሰረተ ልማት እያወደመ ያለዉን የሽብር ቡድን ለማፈራረስና ለመቅበር የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች በየአቅጣጫዉ እየተፋለሙት ይገኛሉ፡፡
የመላዉ ኢትዮጵያዊያን የጋራ…