Fana: At a Speed of Life!

በጅቡቲ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በጅቡቲ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ከ1ነጥብ1 ሚሊየን ብር በላይ ሁለተኛ ዙር የመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በጅቡቲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አሸባሪው የህውሓት የጥፋት ቡድን በመንግስት የተሰጠውን የሰላም እድል ወደ ጎን…

በአውስትራሊያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውስትራሊያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የህልውና ዘመቻን መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ ውይይት በማካሄድ ድጋፍ አድርገዋል። በአውስትራሊያ የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር ዶክተር ሙክታር ከድር…

በሃይቲ በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ 2 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃይቲው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የ 1 ሺህ 941 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰማ፡፡ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋው በሬክተር ስኬል 7 ነጥብ 2 መለካቱም ነው የተነገረው። በአደጋው ህይወታቸው ካለፈው በተጨማሪ 10 ሺህ የሚጠጉ የሀገሪቷ ዜጎች…

አሸባሪዎቹ ኦነግ ሸኔና ህወሓት የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላቶች ናቸው – የጅማ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪዎቹ ኦነግ ሸኔና ህወሓት በህዝብ ስም የሚቆምሩ የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላቶች መሆናቸውን የጅማ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ገለጹ። የጅማ ከተማና አከባቢዋ ነዋሪዎች ዛሬ በጅማ ስቴዲየም በመገኘት የሁለቱን የጥፋት ቡድኖች ሃገር የማፍረስ ተልዕኮ…

የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ምልምል የልዩ ኀይል ፖሊሶችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ለ8ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን ምልምል የልዩ ኀይል ፖሊሶች አስመርቋል፡፡ የምልምል የልዩ ኀይል ፖሊሶቹ የምረቃ ስነ ስርዓት በደብረ ማርቆስ ከተማ መካሄዱን አሚኮ ዘግቧል፡፡…

በመዲናዋ ትናንት በተከሰተ የጎርፍ አደጋ እስካሁን የ7 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በትናንትናው ዕለት በጣለው ከባድ ዝናብ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ እስካሁን የ7 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ የአዲስ አበበ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰለሞን ፍሰሃ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በአዲስ አበባ በረዶ የቀላቀለ ከባድ ዝናብ በሕይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የጎርፍ አደጋ ተከስቶ በሰው ሕይወት እና ንብረት ላይ በደረሰው ጉዳት ከልቤ አዝኛለሁ ሲሉ የአዲሰ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ መልዕክት አስተላለፉ። ከክረምቱ እየጠነከረ መምጣት ጋር ተያይዞ…