የሀገር ውስጥ ዜና ፌዴራል ፖሊስ ህወሓት ትንኮሳ ያደረገባቸውን ስትራቴጂክ ቦታዎች አስለቀቀ Melaku Gedif Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ትንኮሳ ያደረገባቸውን ስትራቴጂክ ቦታዎች የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን ማስለቀቁን አስታውቋል፡፡ አሸባሪው ህወሓት ቆቦ ከተማን በመቆጣጠር ወደ ሌሎች የሀገራችን አካባቢዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የመከላከያ ሠራዊትና የአማራ ክልል የጸጥታ ኀይል በማይጠብሪ ግንባር ከፍተኛ ድል እያስመዘገበ ነው- የ54ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል የሺበር አዳነ ዮሐንስ ደርበው Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማይጠብሪ ግንባር ለዳግም ወረራ የተነሳው አሸባሪውና ተስፋፊው የትህነግ ቡድን በሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ በአማራ ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻና ፋኖ እየተደመሰሰ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በማይጠብሪ ግንባር የ54ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል የሺበር…
የሀገር ውስጥ ዜና ዩ ኤስ ኤድ በአማራ እና አፋር ክልሎች ለተፈናቀሉ 136 ሺህ በላይ ዜጎች የእርዳታ ምግብ መላክ ጀመረ Melaku Gedif Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩ ኤስ ኤድ በአማራ እና አፋር ክልሎች ለተፈናቀሉ 136 ሺህ በላይ ዜጎች የሚውል የእርዳታ ምግብ መላክ መጀመሩን አስታወቀ፡፡፡ ድርጅቱ በቀጣይ በሁለቱ ክልሎች ለተፈናቀሉ ተጨማሪ 340 ሺህ ዜጎች የእርዳታ ምግብ ለማቅረብ እየሰራ መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና በተደራጀና በተናበበ ህዝባዊ ንቅናቄ አሁን ያጋጠመንን ችግር እንመክታለን – አቶ ተስፋዬ ቤልጂጌ Feven Bishaw Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በተደራጀና በተናበበ ህዝባዊ ንቅናቄ አሁን ያጋጠመንን ችግር እንመክታለን ፤ቀልብሰን ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ እናወጣለን ሲሉ አቶ ተስፋዬ ቤልጂጌ ተናገሩ ፡፡ ከመላው የአገሪቱ አካባቢዎች የተወጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች…
የሀገር ውስጥ ዜና በህወሃት ሴራ አጎራባች አካባቢ የምንኖር ህዝቦች ስንጋጭ ኖረናል-አቶ ደስታ ሌዳሞ Meseret Demissu Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከዚህ በፊት በህወሃት ሴራ አጎራባች አካባቢ የምንኖር ህዝቦች ስንጋጭ ኖረናል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገለጹ ። የሲዳማ ክልል ሠላምና ፀጥታ ሴክተር ከኦሮሚያና ደቡብ ክልል አጎራባች ዞኖችና የወረዳ አመራሮች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊና…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ግንባር ድረስ በማቅናት ድጋፍ አደረጉ Meseret Awoke Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይልና ለሚሊሻ አባላት ግንባር ድረስ በማቅናት ከ780 ሺህ ብር በላይ የሆኑ 24 ሰንጋዎችና 46 በጎችን ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሠይድ መሐመድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰርገው በመግባት ለአሸባሪው ቡድን ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው – የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር Alemayehu Geremew Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሰርገው በመግባት ለአሸባሪው ቡድን ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆናቸውን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር አስታወቀ። በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ግለለሰቦች ተፈናቃዮችን በመመሳሰል፣ አካል ጉዳተኛ በመምሰል ለጠላት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኩባ ላደረገችው የሰብዓዊ ድጋፍ ኢትዮጵያ አመሰገነች Meseret Awoke Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኩባ በተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ላደረገችው ድጋፍ በኩባ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሽብሩ ማሞ አመሠገኑ። አምባሳደሩ የኩባና የኢትዮጵያ ግንኙነት ጠንካራ መሰረት ያለው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ኩባ በ1970 ዎቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ Melaku Gedif Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናውነዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ እና በማታው መርሃ ግብር ያስተማራቸውን 5 ሺህ 789 ተማሪዎች በቅርቡ ያስመርቃል፡፡ በችግኝ ተከላ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ Feven Bishaw Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡ እንዲሁም ለአገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ ለመግለጽ “ደማችን ለመከላከያ ሠራዊታችን” በሚል መሪ…