የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ሰራዊቱን በማበረታታት ረገድ ያደረጉት ድጋፍ ከፍተኛ ነው- አቶ ርስቱ ይርዳ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ማዕከል የመከላከያ ሰራዊት አባላትን አበረታትተው ለተመለሱ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች አቀባበል አደረጉ፡፡
ርሰ መስተዳድሩ ከክልሉ ለተውጣጡ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች…