Fana: At a Speed of Life!

ፌዴራል ፖሊስ ህወሓት ትንኮሳ ያደረገባቸውን ስትራቴጂክ ቦታዎች አስለቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ትንኮሳ ያደረገባቸውን ስትራቴጂክ ቦታዎች የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን ማስለቀቁን አስታውቋል፡፡   አሸባሪው ህወሓት ቆቦ ከተማን በመቆጣጠር ወደ ሌሎች የሀገራችን አካባቢዎች…

የመከላከያ ሠራዊትና የአማራ ክልል የጸጥታ ኀይል በማይጠብሪ ግንባር ከፍተኛ ድል እያስመዘገበ ነው- የ54ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል የሺበር አዳነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማይጠብሪ ግንባር ለዳግም ወረራ የተነሳው አሸባሪውና ተስፋፊው የትህነግ ቡድን በሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ በአማራ ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻና ፋኖ እየተደመሰሰ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በማይጠብሪ ግንባር የ54ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል የሺበር…

ዩ ኤስ ኤድ በአማራ እና አፋር ክልሎች ለተፈናቀሉ 136 ሺህ በላይ ዜጎች የእርዳታ ምግብ መላክ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩ ኤስ ኤድ በአማራ እና አፋር ክልሎች ለተፈናቀሉ 136 ሺህ በላይ ዜጎች የሚውል የእርዳታ ምግብ  መላክ መጀመሩን አስታወቀ፡፡፡ ድርጅቱ በቀጣይ በሁለቱ ክልሎች ለተፈናቀሉ ተጨማሪ 340 ሺህ ዜጎች የእርዳታ ምግብ ለማቅረብ እየሰራ መሆኑን…

በተደራጀና በተናበበ ህዝባዊ ንቅናቄ አሁን ያጋጠመንን ችግር እንመክታለን – አቶ ተስፋዬ ቤልጂጌ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በተደራጀና በተናበበ ህዝባዊ ንቅናቄ አሁን ያጋጠመንን ችግር እንመክታለን ፤ቀልብሰን ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ እናወጣለን ሲሉ አቶ ተስፋዬ ቤልጂጌ ተናገሩ ፡፡ ከመላው የአገሪቱ አካባቢዎች የተወጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች…

በህወሃት ሴራ አጎራባች አካባቢ የምንኖር ህዝቦች ስንጋጭ ኖረናል-አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከዚህ በፊት በህወሃት ሴራ አጎራባች አካባቢ የምንኖር ህዝቦች ስንጋጭ ኖረናል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገለጹ ። የሲዳማ ክልል ሠላምና ፀጥታ ሴክተር ከኦሮሚያና ደቡብ ክልል አጎራባች ዞኖችና የወረዳ አመራሮች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊና…

የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ግንባር ድረስ በማቅናት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይልና ለሚሊሻ አባላት ግንባር ድረስ በማቅናት ከ780 ሺህ ብር በላይ የሆኑ 24 ሰንጋዎችና 46 በጎችን ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሠይድ መሐመድ…

ሰርገው በመግባት ለአሸባሪው ቡድን ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው – የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሰርገው በመግባት ለአሸባሪው ቡድን ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆናቸውን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር አስታወቀ። በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ግለለሰቦች ተፈናቃዮችን በመመሳሰል፣ አካል ጉዳተኛ በመምሰል ለጠላት…

ኩባ ላደረገችው የሰብዓዊ ድጋፍ ኢትዮጵያ አመሰገነች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኩባ በተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ላደረገችው ድጋፍ በኩባ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሽብሩ ማሞ አመሠገኑ። አምባሳደሩ የኩባና የኢትዮጵያ ግንኙነት ጠንካራ መሰረት ያለው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ኩባ በ1970 ዎቹ…

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናውነዋል፡፡   ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ እና በማታው መርሃ ግብር ያስተማራቸውን 5 ሺህ 789 ተማሪዎች በቅርቡ ያስመርቃል፡፡   በችግኝ ተከላ…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡ እንዲሁም ለአገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ ለመግለጽ “ደማችን ለመከላከያ ሠራዊታችን” በሚል መሪ…