አቶ ደመቀ መኮንን በምስራቅ አፍሪካ ከአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በምስራቅ አፍሪካ የአሜሪካ ልዩ ጄፍሪ ፊልትማን ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸው ም የሁለቱ አገራት ግንኙነት ታሪካዊ ፣ የቆየ ፣ በጋራ ፍላጎትና ራዕይ ላይ የተመሰረተ ነው…
የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ35 ሚሊየን ብር በላይ ለገሱ፡፡
በተጨማሪም ለመከላከያ ሰራዊቱ ደም የለገሱ ሲሆን÷ የአንድ ወር ደመወዛቸውን ከ35 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ…
አዋሽ ባንክና ዲስከቨር ግሎባል ኔትወርክ በጋራ ለመስራት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አዋሽ ባንክ ዲስከቨር ግሎባል ኔትወርክ ከተሰኘውና መቀመጫውን አሜሪካ ካደረገው የካርድ ክፍያ አገልግሎት ሰጪ ተቋም ጋር አብሮ ለመስራት ስምምነት ተፈራረመ፡፡
ስምምነቱ በመላው የኢትዮጵያ የንግድ ማህበረሰብ ዘንድ…
ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ጨምሮ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ 41 ተከሳሾችን ፌዴራል ፖሊስ ለህግ እንዲያቀርብ ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ አስተላለፈ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ፣አቶ ጌታቸው አሰፋ፣አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ 41 ተከሳሾችን ፌዴራል ፖሊስ ከመከላከያ ጋር በመተባበር ለህግ እንዲያቀርብ ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ አስተላለፈ።
በሽብር ወንጀል ክስ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሠራተኞች ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ለገሱ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሠራተኞች ለአገር መከላከያ ሠራዊት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታወቁ።
የባንኩ ማኔጅመንት አባላትና መላ ሠራተኞች ዛሬ ባካሄዱት ስብሰባ፥ ለጀግናው መከላከያ ሠራዊት አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ…
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር፣ ተጠሪ ተቋማትና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሀገርን ሉኡላዊነትን በማስከበር ላይ ላለው የመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ።
ይህንንም አስመልክቶ ዛሬ መግለጫ የሰጡ ሲሆን ፥ የሀገርን ሉኡላዊነት…
የዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል የመንከባከብ ሥራ እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕልውና ዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል የመንከባከብ ሥራ እያከናወኑ መሆኑን የዳንሻ ከተማ አስተዳደር የመንግሥት ሠራተኞች ገለጹ፡፡
የአርሶአደሮችን ሰብል በሕዝብ እንዲታረም ለማድረግ የዳንሻ ከተማ አስተዳደር የተከታታይ ሦስት ቀናት…
በማይጠብሪ ግንባር በጠላት ላይ ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ደረሰ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የ24ኛ ቴዎድሮስ ክፍለ ጦር በአሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ ነው፡፡
በዚህም ጦሩ በማይጠብሪ ግንባር በጠላት ላይ ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረሱን አስታውቋል፡፡
ክፍለ ጦሩ የተለያዩ መሣሪያዎችን…