የሀገር ውስጥ ዜና የምዕራብ ጎንደር ዞን ነዋሪዎች በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙ ሀይሎች ድጋፍ አደረጉ Tibebu Kebede Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎንደር ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ሀይል ፣ ለሚሊሻ ፣ ለፋኖ እና የክተት ጥሪውን ተቀብለው በማይጠብሪ ግንባር ሽብርተኛውን የህወሓት ቡድን በመፋለም ለሚገኙ ሀይሎች ድጋፍ አደረጉ። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ደሳለኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዘይት ገበያን ለማረጋጋት የምግብ ዘይት ምርት ወደ ሀገር ውስጥ እየገባ ነው ዮሐንስ ደርበው Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘይት ገበያን ለማረጋጋት የምግብ ዘይት ምርት ወደ ሃገር ውስጥ እየገባ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። መንግስት እየተፈጠረ ያለውን ሀገራዊ የገበያ አሻጥር ከመከላከል ጎን ለጎን መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን ከውጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና ወጣቱ በአጥፊዎች በሚሰራጩ አጀንዳዎች ሳይረበሽ ሀገሩን መታደግ አለበት – የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ዮሐንስ ደርበው Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት አባላት በወቅታዊ ሀገራዊና ጉዳዮች በቀጠናው ሰላም ዙሪያ ከግልገል በለስ ከተማ የጉሙዝ ወጣቶች ጋር ተወያይተዋል። ቀጠናው የልማት ኮሪደር በመሆኑ ዜጎች የልማት እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚ እንዳይሆኑ ማንነትን መሰረት…
የሀገር ውስጥ ዜና ህወሓትም ሆነ ኦነግ ሸኔ የሀገርን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ እንዳይጥሉ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው -አቶ ደስታ ሌዳሞ Melaku Gedif Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓትም ሆነ ኦነግ ሸኔ የሀገርን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ እንዳይጥሉ የሲዳማ ህዝብና መንግስት በቁርጠኝነት እየሰሩ መሆኑን የሲዳማ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ አቶ ደስታ ሌዳሞ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ተቋማት ሠራተኞች ለሕልውና ዘመቻው ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ ገለጹ Melaku Gedif Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ሠራተኞች ለሕልውና ዘመቻው የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታወቁ። የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ አመራሮችና ሰራተኞች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ለመስጠት ቃል…
የሀገር ውስጥ ዜና ምስራቅ አፍሪካን የክህሎት የልህቀት ማዕከል ለማድረግ የተቀረጸው ፕሮጀክት አፈጻጸም መጓተቱ ተገለጸ Meseret Awoke Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጆችን የምስራቅ አፍሪካ የክህሎት የልህቀት ማዕከል ለማድረግ የተቀረጸው ፕሮጀክት አፈጻጸም መጓተቱ ተመለከተ። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከሁሉም ክልሎች የዘርፍ አመራሮችና የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና…
ስፓርት በቶኪዮ የፓራኦሊምፒክ ጨዋታዎች ተመልካቾች በስቴዲየም አይታደሙም Alemayehu Geremew Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን ቶኪዮ የፓራ ኦሊምፒክ ጨዋታዎች ያለ ተመልካች እንደሚካሄዱ አስተባባሪዎች አስታወቁ። ከኮሮና ቫይረስ ስርጭት መጨመር ጋር ተያይዞ ቫይረሱን ለመቆጣጠር ጃፓን ከፍተኛ ችግር ውስጥ በመውደቋ ተመልካቾች ጨዋታዎችን በአካል ተገኝተው አይታደሙም…
የሀገር ውስጥ ዜና ዩኒሴፍ ደባርቅ እና ደሴ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በአማራ ክልል ደባርቅ እና ደሴ ለሚገኙ 9 ሺህ 130 ተፈናቃዮች ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ድርጅቱ ለተፈናቃዮች የምግብ፣ የጤና፣ የንፁህ መጠጥ ውኃ እና የንፅህና መጠበቂያ ድጋፍ በኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመስቀል አደባባይ የመኪና ማቆሚያ አገልግሎት መስጠት ጀመረ Melaku Gedif Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት አካል የሆነው የመኪና ማቆሚያ የ24 ሠዓት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የኤግዚቪሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት አስታወቀ። በአዲስ አበባ አስተዳደር ከ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሆነበት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያን ከተደቀነባት የውስጥና የውጭ ፈተና ለመታደግ በተግባር ዘብ ቆመናል – የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት Tibebu Kebede Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስትና ህዝብ ኢትዮጵያን ከተደቀነባት የውስጥና የውጭ ፈተና ለመታደግ እዘምታለሁ፤የትም፤መችም፤ በምንም የሚለውን ሀገራዊ መሪ ቃል በተጨባጭ በመተግበር ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ። የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ…