የድሬዳዋ ትምህርት ቢሮ የግል ትምህርት ቤቶች ምንም አይነት ምዝገባ እንዳያደርጉ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ትምህርት ቤቶች በወርሃዊ ክፍያ ላይ አላግባብ ጭማሪ ማድረጋቸውን ተከትሎ ምንም አይነት ምዝገባ እንዳያደርጉ ውሳኔ ማሳለፉን የድሬዳዋ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል።
በአስተዳደሩ ልጆቻቸውን በግል ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩ ወላጆች በተደጋጋሚ…