Fana: At a Speed of Life!

እናንተ የአባቶቻችሁን ታሪክ ለመድገም የተሰለፋችሁ ሀገርም በእናንተ የኮራች ጀግኖቻችን ናችሁ – ወ/ሮ ብዙነሽ መሠረት

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እናንተ የአባቶቻችሁን ታሪክ ለመድገም የተሰለፋችሁ ሀገርም በእናንተ የኮራች ጀግኖቻችን ናችሁ ሲሉ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ብዙነሽ መሠረት ገለፁ። የኪነጥበብ ባለሞያዎች አዋሽ በሚገኘው የውትድርና ማሰልጠኛ ተቋም የመከላከያ…

የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሻሸመኔ ግቢ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 178 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ በቢዝነስ ትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው ዛሬ ያስመረቀው፡፡ በምረቃ ስነ…

በደቡብ ወሎ ዞን የዘማች አርሶአደሮች ሰብል እየታረመ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን የዘማች አርሶአደሮች ሰብል እየታረመ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ዞኑ ደሴ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች የሀገርን ክብርና ህልውና ለማስጠበቅ ግንባር ድረስ የተጓዙ ቤተሰቦችን ሰብል እየተንከባከቡ ይገኛሉ። ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በሃይቲ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ቢያንስ የ304 ሰዎች አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃይቲ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ቢያንስ የ304 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ፡፡ በሬክተር ስኬር 7 ነጥብ 2 በተመዘገበው የመሬት መንቀጥቀጥ ሕይወታቸው ካለፈ ሰዎች በተጨማሪ ከ 1 ሺህ 800 በላይ ሰዎች ቆስለዋል። ቅዳሜ ማለዳ…

አቶ ደመቀ መኮንን በወሎ ግንባር በመገኘት በስፍራው የሚገኘውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት አበረታቱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን በወሎ ግንባር በአምባሰል ወረዳ ውጫሌ ከተማ የሚገኘውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ አባላት በአካል ተገኝተው አበረታትተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

የጁንታው የጥፋት ቡድን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዲቀበር ተባብረን እንስራ-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የጁንታው የጥፋት ቡድን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዲቀበር ተባብረን እንስራ ሲሉ ተናገሩ፡፡ በዛሬው ዕለት የቀድሞ የሰራዊት አባላት የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ አሸባሪው ህወኃትን…

የቀድሞ የሰራዊት አባላት የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ አሸባሪው ህወኃትን የሚያወግዝ ሰልፍ  አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞዉ የሰራዊት አባላት የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ አሸባሪው ህወኃትን የሚያወግዝ ሰልፍ  በመስቀል አደባባይ አካሂደዋል፡፡ በስነ ሰርዓቱ ላይ የአዲሰ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተገኝተዋል። ሰልፈኞች…

አሸባሪውን የህወሀት ቡድንን የሚቃወም እና መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ስነ ስርት በሀዋሳ ተከናወነ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሀት ቡድንን የሚቃወምና የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ስነ ስርዓት ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ። ከጠዋት ጀምሮ በማስ እስፖርት እንቅስቃሴ በማድረግና በማስ እስፖርት ላይ በመገኘት ተቃውሞአቸውን አቅርበዋል የሲዳማ…