እናንተ የአባቶቻችሁን ታሪክ ለመድገም የተሰለፋችሁ ሀገርም በእናንተ የኮራች ጀግኖቻችን ናችሁ – ወ/ሮ ብዙነሽ መሠረት
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እናንተ የአባቶቻችሁን ታሪክ ለመድገም የተሰለፋችሁ ሀገርም በእናንተ የኮራች ጀግኖቻችን ናችሁ ሲሉ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ብዙነሽ መሠረት ገለፁ።
የኪነጥበብ ባለሞያዎች አዋሽ በሚገኘው የውትድርና ማሰልጠኛ ተቋም የመከላከያ…