Fana: At a Speed of Life!

የዝናብ ስርጭቱ ተጠናክሮ ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ በሚኖረውም የክረምት ወቅት የዝናብ ስርጭት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው በክረምቱ አጋማሽ ወቅት የነበረውን የዝናብ ሁኔታና በቀሪው የክረምት ወቅት የሚኖረውን የአየር ሁኔታ አስመልክቶ…

ራዕይ ለተጋሩ ኢትዮጵያውያን አገር አቀፍ ህዝባዊ ንቅናቄ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ተወላጆች አማካኝነት ራዕይ ለተጋሩ ኢትዮጵያውያን አገር አቀፍ ህዝባዊ ንቅናቄ ተመሰረተ። የህዝባዊ ንቅናቄውን ምስረታ በማስመልከት በዛሬው እለት አስተባባሪዎቹ  መግለጫ ሰጥተዋል። አቶ ሊላይ ሃይለማርያም በመግለጫው ላይ እንደገለጹት፥…

አምባሳደር ጀማል በከር ከባህሬን የኢንዱስትሪ ንግድና ቱሪዝም ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ ቆንስል ጽህፈት ቤት ሃላፊ አምባሳደር ጀማል በከር ከባህሬን የኢንዱስትሪ ንግድና ቱሪዝም ሚኒስትር አቶ ዜይድ አልዜይን ጋር በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ጀማል በኢትዮጵያ ያሉትን…

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ለሃገር ለመከላከያ ሰራዊት የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለገሱ:: ሰራተኞቹ ከድጋፉ በተጨማሪ በቀጣይም በማንኛውም ሁኔታ ድጋፍ በማድረግ ከሰራዊቱ ጎን…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከታንዛንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የታንዛንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሊቤራታ ሙላሙላን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡   በውይይታቸው ሀገራቱ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ማጠናከር በሚችሉባቸው እና በሴቶች ተሳትፎ ዙሪያ መወያየታቸውን…

የማዳጋስካር ፕሬዚዳንት ሁሉንም ሚኒስትሮች አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዳጋስካር ፕሬዚዳንት አንድሪ ራጆሊና ሁሉንም የሃገሪቱ ሚኒስትሮች ማሰናበታቸው ተሰማ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ሁሉንም ሚኒስትሮች ያሰናበቱበት ምክንያት እንዳልታወቀም ነው የተገለፀው፡፡ ፕሬዚዳንቱ አንዳንዶቹን ሚኒስትሮች አግኝተው የሥራ አፈፃፀማቸው ዝቅተኛ…

ተተኳሽ ጥይቶችን በህገ ወጥ መንገድ ሲያጓጉዙ የተገኙ አራት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምቦ ከተማ 1 ሺህ 377 ተተኳሽ ጥይቶች በህገ ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ጭነው ሲያጓጉዙ የተገኙ አራት ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። ግለሰቦቹ ጥይቶቹን የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 4-28212 ኢት በሆነ አምቡላንስ ተሽከርካሪ ጭነው…

የእግረኛ መንገዶችን ለጉዳት በዳረጉ አካላት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በእግረኛ መንገዶች ላይ ጉዳት ባደረሱ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገለፀ፡፡ በባለስልጣኑ የማዕከላዊ አዲስ አበባ መንገድ ሐብት አስተዳደር በአቧሬ አደባባይ እና በተለምዶ አሮጌው ቄራ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በአሜሪካ የኢትዮጵያዊያን የሰላም ልዑካን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአሜሪካ የኢትዮጵያዊያን የሰላም ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡   ዘጠኝ አባላት ያሉት እና ከ13 የሲቪክ ተቋማት የተወከሉ ትውልደ ኢትዮጵያዊያንን ያካተተው በአሜሪካ የኢትዮጵያዊያን የሰላም ልዑኩ በኢትዮጵያ…

የኦሮሚያ፣ የጋምቤላ እና የቤንሻንጉል ጉመዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድሮች በጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ፣ የጋምቤላ እና የቤንሻንጉል ጉመዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድሮች በጋራ የልማት እና የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ በዉይይቱ ሶስቱ ክልሎች በምዕራብ ኢትዮጵያ የህዝቦችን ወድማማቸነት ለማጠናከር፣ የጋራ ልማት እና ጸጥታን ለማረጋገጥ…