የደቡብ ክልል ህዝብና መንግስት ለመከላከያ ሰራዊት ከ85ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ህዝብና መንግስት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ለ4ኛ ዙር ከ85 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ።
ክልሉ እስከአሁን በአራት ዙሮች 295 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የአይነትና የገንዘብ መንግስት ድጋፍ ማድረጉ ታውቋል።
1ሺህ…