Fana: At a Speed of Life!

የጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕክምና ኦክስጅን ማምረቻ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከ450 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የወጣበትን በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕክምና ኦክስጅን ማምረቻ ፋብሪካን በዛሬው ዕለት መርቀዋል። የሕክምና ኦክስጂን ማምረቻ…

የደቡብ ክልል የብሄረሰቦች ምክር ቤት ጉባኤ እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት 3ተኛ ዙር 8ተኛ የስራ ዘመን 13ተኛ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ፡፡ ጉባኤው በቆይታው 2013 በጀት የአፈፃፀም ሪፖርት ላይ ይወያያል ተብሏል፡፡ በተጨማሪም 12ተኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ ጉባኤ…

የወለጋ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወለጋ ዩኒቨርስቲ 5 ሺህ 903 ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል። በነቀምቴ ካምፓስ የምረቃ ስነስርዓት ላይ የገንዘብ ሚንስትር ዴኤታው ዶ/ር እዮብ ተካልኝ፣የዮኒቨርስቲው ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣የሀገር ሽማግሌዎች እና የተማሪ…

የመከላከያ ፋውንዴሽን የሰራዊት አባላት እና ሲቪል ሰራተኞች ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ፋውንዴሽን "ደማችን ለሰራዊታችን" በሚል መሪ ቃል የክፍሉ የሰራዊት አባላት እና ሲቪል ሰራተኞች ደም ለገሱ። የደም ልገሳው ዓላማ አሸባሪው ህውሃት በመከላከያ ባደረሰው ክህደት ሰራዊቱ ሃገርን ለማዳን በሚያደርገው ተጋድሎ…

ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ለመስጠት ለሚንቀሳቀሱ ለኪነ ጥበብ ባለሞያዎች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ዶ/ር ሂሩት ካሳው ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ለመስጠት ለሚንቀሳቀሱት ለኪነ ጥበብ ባለሞያዎች ሽኝት አድርገውላቸዋል። ሚኒስትሯ የኪነጥበብ ዘርፍ የኢትዮጵያ አንድነት ከማስጠበቅ አንፃር ከጥንት ጀምሮ…

በሱዳን ለመከላከያ ሠራዊት 5 ሺህ 725 ዶላር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ለአገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያና ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የቦንድ ሽያጭ መርሃግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሃግብሩ ለመከላከያ ሰራዊት 5 ሺህ 725 የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ተደርጓል፡፡…