Fana: At a Speed of Life!

የመረዳዳትና የመተባበር ባህላችንን አጠናክረን የሀገራችንን ህልውና መጠበቅ አለብን-ዶ/ር ሂሩት

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን የመረዳዳትና የመተባበር ባህላችንን አጠናክረን የሀገራችንን ህልውና መጠበቅ አለብን ሲሉ የባህልና ቱሪዝም ሚንስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው ተናገሩ።   የሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ሰራተኞች እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና…

የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ምግብና ቁሳቁስ ከሰሜን ወሎ የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው ደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ገዝሙ ቀልቦ…

ወራሪው ጁንታ የአፋር ህፃናትና ሴቶችን ቢገድልም እኛ የትግራይን ህዝብ ህይወት እያዳንን ነው – የአፋር ክልል

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልላዊ መንግስት ህወሓት በክልሉ ወረራ በመፈጸም ንፁሃን አርብቶ አደሮችን እየጨፍጨፍ ቢሆንም ለወንድም የትግራይ ህዝብ ሲባል ህይወት አድን የሰብዓዊ ድጋፍ በክልሉ በኩል እንዲተላለፍ እያደረገ መሆኑን አስታውቋል። የአፋር ክልል መንግስት፣…

የትምህርት ሚኒስቴር የኮቪድ19 ፕሮቶኮል አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የትምህርት አሰጣጡ እንዴት መሆን እንዳለበት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የኮቪድ19 ፕሮቶኮል አዘጋጅቷል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር በ2013ዓ.ም የትምህርት ዘመን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር…

በምዕራብ ወለጋ ከ31 ሺህ በላይ ተተኳሽ ጥይቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ወለጋ፣ ነጆ ከተማ ከ31 ሺህ በላይ ተተኳሽ ጥይቶች ተይዘዋል። ከዚህም ጋርተያይዞ ሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል፡፡ ተተኳሽ ጥይቶቹን የጫነው አይሱዙ መኪና ታርጋ ቁጥሩ AA 32684 ሲሆን÷ በቁጥጥር ስር…

27ኛው የኢትዮ-ጂቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎች እና ኮሚሽነሮች ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 27 ኛው የኢትዮ-ጂቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎች እና ኮሚሽነሮች ስብሰባ በአርታ ጂቡቲ እየተካሄደ ይገኛል። በስብሰባው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ፍሬአለም ሽባባው÷ የሁለቱ ሃገራት ህዝቦች የጋራ ዕጣ ፈንታ እና የጋራ…

437 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ አረቢያ ጂዳ 84 ህጻናትን ጨምሮ 437 ዜጎች ወደ ሃገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ፡፡ ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄነራል ተወካይ አቀባበል እንዳደረጉላቸው…

በትምህርት ልማት ዘርፍ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ልማት ዘርፉ የኮሮና ቫይረስ ፣ የጸጥታ እና የፖለቲካ አለመረጋጋት ውስጥ ሆኖ በርካታ ተግባራት መከናወናቸው ተገለፀ፡፡ በዚህም የፖሊሲ ለውጦችን በማድረግ የቅድመ አንደኛ ደረጃ በሁለት ዓመት እንዲጠናቀቅ፣ መካከለኛ ደረጃ ከ 7ኛ እስከ…

በጉጂ ዞን 2 ሺህ 858 የክላሽ እና ብሬን ጥይቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጂ ዞን፣ ጎሮ ዶላ ወረዳ፣ ቢታታ ቀበሌ ሠላም ለማደፍረስ ተግባር ሊውሉ የነበሩ 2 ሺህ 858 የክላሽ እና ብሬን ጥይቶች ተይዘዋል፡፡ ለዕኩይ ዓላማ ሊውሉ የነበሩት ተተኳሽ ጥይቶች፣ ታርጋ ቁጥሩ 35819A.A በሆነ የአይሱዙ መኪና ተጭነው፥…

የሴቶች የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን የሴካፋ ሻምፕዮንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታውን ዛሬ ያካሂዳል፡፡ መርሃ ግብሩ እንደሚያሳየው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግርኳስ ቡድን ከኡጋንዳው አቻው ሌዲ ዶቭስ ኤፍሲ ጋር…