ቢዝነስ አምራች ኢንዱስትሪውን በማበረታት የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው Alemayehu Geremew Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት መፋጠን የሚያበረክተው አስተዋፅኦ የጎላ በመሆኑ በዘርፉ የተሰማሩ ባለሀብቶችን ለማበረታታት እየተሰራ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ መንግስት ቀጥተኛና ቀጥታኛ ያልሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀረሪ ክልል በ26 ሚሊየን ብር ወጪ የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ተጀመሩ Melaku Gedif Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ ከ26 ሚሊየን ብር ወጪ የሚከናወኑ የመጠጥ ውሃ እና የመስኖ ፕሮጀክቶችን አስጀምረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ከ26 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመስኖ ስራን ለማስፋፋት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ሉዓላዊነቱን ለማስጠበቅና የሀገሩን ክብር ላለማስደፈር ቆርጦ እንዲነሳ ጥሪ ቀረበ Melaku Gedif Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ሉዓላዊነቱን ለማስጠበቅ በሙሉ ልቡ እንዲሰለፍና ዛሬም እንደ ጥንቱ የሀገሩን ክብር ላለማስደፈር ቆርጦ እንዲነሳ ጥሪ ቀረበ። ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ መንግስት ዛሬ ባስተላለፈው ሀገራዊ መልዕክት÷…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጉዲፈቻ የሚያሳድጓትን ሕፃን ተረከቡ Feven Bishaw Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉዲፈቻ የሚያሳድጓትን አንዲት ሕፃን ልጅ በዛሬው ዕለት ተረክበዋል። በጉዲፈቻ ለተረከቧት ሕፃን ዲቦራ የሚል መጠሪያ ስም ያወጡላት ሲሆን÷…
የሀገር ውስጥ ዜና ሁሉም የጸጥታ ኃይሎች ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የተነሳውን የክህደት ኃይል ለመደምሰስ ብርቱ ክንዳቸውን እንዲያሳርፉ መመሪያ ተሰጠ Melaku Gedif Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የክልል ልዩ ኃይሎችና ሚሊሻዎች ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የተነሣ የክህደት ኃይልን ለመደምሰስ ብርቱና የማያዳግም ክንዳቸውን እንዲያሳርፉ መመሪያ ሰጠ፡፡ የጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለመከላከያ ሰራዊት 56 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገባ Alemayehu Geremew Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አመራርና ሠራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ56 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ፡፡ ተቋሙ ከዚህ በፊትም በተደረገው የህግ ማስከበር ዘመቻ ለመከላከያ ሠራዊቱ የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ እንዳደረገ አስታውሷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዋሽ ወንዝ ሙላትን ተከትሎ በአፋር ክልል አሳኢታ አካባቢ ጉዳት ደረሰ Feven Bishaw Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዋሽ ወንዝ ሙላትን ተከትሎ በአፋር ክልል አሳኢታ አካባቢ ጉዳት መድረሱ ተገለፀ፡፡ በአካባቢው 350 ሄክታር መሬት ላይ ጉዳት እንደደረሰ የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ቢሮ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት ገልጿል።…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪውን ቡድን በአጭር ጊዜ ለማጥፋት የፌዴራልና የክልል መንግሥታት በጋራ እየሠሩ ነው- አቶ ተመሥገን ጥሩነህ Meseret Demissu Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል ተመሥገን ጥሩነህ አሸባሪውን የትህነግ ቡድን ለመጨረሻ ጊዜ ለማጥፋት የፌዴራል መንግሥት ከክልሎች ጋር እየሠራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አሸባሪው ቡድን አፈንግጦ ትግራይ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓት በየደረሰበት ስፍራ በህፃናት እና ሴቶች ላይ የጅምላ ግድያ ፈጽሟል-አቶ አወል አርባ Melaku Gedif Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በየደረሰበት ስፍራ ህፃናት፣ ሴቶች እና አዛውንቶች ላይ የጅምላ ግድያ መፈጸሙን የአፋር ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ አስታወቁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሀገር…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል በህጻናትና ንጹሃን ዜጎች ላይ ያደረሰውን ጭፍጨፋ ትዴፓ አወገዘ Meseret Demissu Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል በህጻናትና ንጹሃን ዜጎች ላይ ያደረሰውን ጭፍጨፋ እንደሚያወግዝ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ትዴፓ/ አስታወቀ፡፡ አሸባሪው ሕወሓት በአፋር ክልል በፈጸመው ጥቃት 107 ሕጻናትን ጨምሮ 240 ንጹሃን ዜጎችን መግደሉን…