ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የእርዳታ አቅርቦት ለዜጎች በአግባቡ እንዲደርስ በህወሓት ላይ ተገቢውን ጫና እንዲያሳድር ተጠየቀ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ነባራዊ ሁኔታውን በተገቢው በመገንዘብ በአሸባሪ ቡድኑ ምክንያት እየተስተጓጎለ ያለውን የእርዳታ ስርጭት ለዜጎች በአግባቡ እንዲደርስ ተገቢውን ጫና እንዲያሳረፍ ተጠየቀ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር በትግራይ ክልል…