Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የእርዳታ አቅርቦት ለዜጎች በአግባቡ እንዲደርስ በህወሓት ላይ ተገቢውን ጫና እንዲያሳድር ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ነባራዊ ሁኔታውን በተገቢው በመገንዘብ በአሸባሪ ቡድኑ ምክንያት እየተስተጓጎለ ያለውን የእርዳታ ስርጭት ለዜጎች በአግባቡ እንዲደርስ ተገቢውን ጫና እንዲያሳረፍ ተጠየቀ፡፡   የሰላም ሚኒስቴር በትግራይ ክልል…

በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ፓርቲዎች በጋራ እየሰሩ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የተጋረጠውን የህልውና አደጋ ለመታደግ የፖለቲካ ፓርቲዎች ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን ትተው በጋራ እየተንቀሳቀሱ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ ኢትዮጵያን…

ኢትዮጵያ ያጋጠማትን ፈተና በብልሃትና አንድነት ማለፍ ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰላም ማስከበር ማዕከል የሁርሶ የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በመሠረታዊ ወታደርነት ያሰለጠናቸውን ምልምል አባላት አስመረቀ። በምርቃት ስነ ስርአቱ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሸባሪው ህወሓት…

ደቡብ ዕዝ ምልምል ወታደሮችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገር መከላከያ ሰራዊት የደቡብ ዕዝ በአዋሽ አርባ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው። ከምልምል ወታደሮቹ በተጨማሪ በማዕከሉ የሰለጠኑ የፌዴራል ፖሊስ አባላት እየተመረቁ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል። ወቅታዊ፣ትኩስ…

በሰሜን ወሎ ሰርጎ የገባው የህወሓት አሸባሪ ሃይል በመከላከያ ሰራዊት አፀፋዊ እርምጃ ተወሰደበት

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ በኩል ሰርጎ የገባው ወራሪው የህወሓት አሸባሪ ሃይል በጀግናው መከላከያ ሰራዊት አፀፋዊ እርምጃ ተወሰደበት ፡፡ በዚህ ስምሪት 142 የሽብር ቡድኑ ታጣቂ ሃይል ሲደመሰስ 4 ስናይፕር ፣ 6 የሞርታር ቅንቡላ ፣ 1 ብሬን ፣ 18 የእጅ…

ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 38 ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በቴፒ ግቢ ለ13ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 38 ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው። ተመራቂ ተማሪዎች በኢንጂነሪንግ ቴክኖሎጂ፣ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጆችና በኢንፎርማቲክስ ትምህርት በመጀመሪያና 2ኛ ዲግሪ የሰለጠኑ መሆናቸው…

በፈጠራ ስራዎች ላይ የተሰማሩ ወጣቶች እውቅና ተሰጣቸው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በተለያዩ የፈጠራ ስራዎች ላይ ለተሰማሩ ወጣቶች እውቅና ተሰጥቷቸዋል። ወጣቶቹ "ትፍጠር ኢትዮጵያ" በሚል መጠሪያ ስር በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና መንግስታዊ ባልሆኑ አጋር ድርጅቶች ድጋፍ ሲደረግላቸው የቆዩ ናቸው። የፈጠራ…

ፍርድ ቤቱ በሀገር ክህደት የተከሰሱ 48 ግለሰቦች ላይ የቅጣት ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት የደቡብ ዕዝ ቀዳማዊ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ከአሸባሪው ህወሓት ጋር አብረው አገርን በመክዳት ወንጀል የተከሰሱ 48 የዕዙ አባላትን ከሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር እስከ 18 ዓመት ከስምንት ወር በሚደርስ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ…

በሀዲያ ዞን መሠረታዊ የውትድርና ስልጠና የወሰዱ የሚሊሻ አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀዲያ ዞን መሠረታዊ የውትድርና ስልጠና ሲከታተሉ የቆዩ ምልምል የሚሊሻ አባላት በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል፡፡   በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማቴዎስ ሎምበሶ÷ ኢትዮጵያ ህዝቦቿ ሰላም ወዳድ…

በአዲስ አበባ የአማራ ተወላጅ ባለሀብቶች በአሸባሪው ትህነግ ተፈናቅለው ደሴ ለሚገኙ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ የአማራ ተወላጅ ባለሀብቶች በአሸባሪው ትህነግ ተፈናቅለው ደሴ ለሚገኙ ዜጎች የአንድ ወር የምግብ ፍጆታ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ባለሀብቶቹ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኀይልና ሚሊሻም ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን በተወካዮቻቸው አቶ በላይነህ…