Fana: At a Speed of Life!

“የባንዳዎችን አገር የማፈራረስ ምኞት ለመመከት ሕዝቡ በአንድነት መቆም አለበት”-አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለመከላከያ ሠራዊቱ ደም ለገሱ፡፡ በዚህ ወቅት የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የባንዳዎችን አገር የማፈራረስ ምኞትና የውጭ ኃይሎች በጣልቃ ገብነት የሚያደርጉት ወረራዎችን ሕዝቡ በአንድነት ቆሞ ምኞቻውን…

የኦሮሚያ ክልል ሴቶች ፣ ህፃናትና ወጣቶች ለመከላከያ ሰራዊት 12 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የሚገመት የአይነት  ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች  ለጀግናው የአገር መከላከያ ሰራዊት የ 12 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ  አደረጉ፡፡ ድጋፉን የኦሮሚያ ክልል ሴቶች ፣ ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ሳዓዳ ኡስማን፥ ለመከላከያ…

በጊኒ የማርበርግ ቫይረስ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ጊኒ ለመጀመሪያ ጊዜ የማርበርግ ቫይረስ መከሰቱ ተገለጸ፡፡ እስካሁን ድረስ በቫይረሱ አንድ ሰው ተጠቅቶ ሕይወቱ እንዳለፈ የሀገሪቱ የጤና ባለሙያዎች አረጋግጠዋል፡፡ የቫይረሱ ዝርያ የኢቦላ በሽታን ከሚያስከትለው ቫይረስ…

አምባሳደር ሌንጮ ከሳኡዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሳዑዲ አረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደርሌንጮ ባቲ  ከሳዑዲ ዓረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ደኤታ አህመድ ቀጣን ጋር ተወያይተዋል። በዚህም በሁለትዮሽ ግንኙነት፣ በሳኡዲ አረቢያ በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚደረገው አፈሳ እንዲቆም…

በኮቪድ-19 ሳቢያ ከ156 ሚሊየን በላይ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ውጪ ሆነዋል-ተመድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በኮቪድ-19 ምክንያት አሁን ለይ ከ156 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ ) ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ የኮሮና…

ዳያስፖራው በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ መተባበር እና መተማመን እንዲኖረው ይሰራል-የሰላም ጓድ ልዑክ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳያስፖራው መካከል ያለውን መከፋፈል ለማስወገድ እና በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ መተባበር እና መተማመን እንዲፈጠር ለማድረግ እንደሚሰራ የኢትዮጵያ የዳያስፖራ የሰላም ጓድ ልዑክ ገለጸ፡፡   የሰላም ጓድ ልዑክ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር ብሩክ ሃይሉ…

በደብረ ማርቆስ ወታደራዊ ስልጠና ለወሰዱ ወጣቶች የምረቃ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ማርቆስ ከተማ የክተት አማራ የህልውና ዘመቻ ጥሪን በመቀላቀል ወታደራዊ ስልጠና ሲወስዱ ለቆዩ ወጣቶች የምረቃ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ መርሃ ግብሩ በደብረ ማርቆስ ከተማ በንጉስ ተክለ ሃይማኖት አደባባይ…

አሸባሪው የህወሓት ቡድን ኢትዮጵያን ሲመራ በቆየበት በርካታ አመታት የራሱን ስግብግብ ፍላጎት ለማሳካት በየክልሎቹ የሞግዚት አስተዳደር ዘርግቶ ቆይቷል-…

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሶማሌ ብልጽግና ፓርቲ ወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮን አስመልክቶ ላይ የአቋም መግለጫ አውጥቷል። ፓርቲው በአቋም መግለጫው፥ አሸባሪው የህወሓት ቡድን ኢትዮጵያን ሲመራ በቆየበት በርካታ አመታት የራሱን ስግብግብ ፍላጎት ለማሳካት…

አንዳንድ የውጭ ኃይሎች በኢትዮጵያ ላይ ዘመቻ የከፈቱት መንግሥት ለነሱ ጥቅም ባለመቆሙ ነው – ሙክታር ኡስማን

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አንዳንድ የውጭ ኃይሎች በኢትዮጵያ ላይ ዘመቻ የከፈቱት መንግሥት ለነሱ ጥቅም ባለመቆሙ ነው ሲሉ የህግ መምህርና የማህበረሰብ አንቂ ሙክታር ኡስማን ገለጹ። አንዳንድ የውጭ ኃይሎች በኢትዮጵያ ላይ ዘመቻ የከፈቱት አሁን…

ኢትዮጵያዊ ቤተሰብ ከትምህርት ጋር ያለውን ቁርኝት የሚያሳየው ፎቶ የዓመቱ የምድር ፎቶ አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አንድ ኢትዮጵያዊ ቤተሰብ ከትምህርት ጋር ያለውን ቁርኝት የሚያሳየው ፎቶ የ2021 የምድር ፎቶ ውድድር አሸናፊ መሆኑ ተገለጸ። በየአመቱ የሚካሄደው የምድር ፎቶ ውድድር የ2021 አሸናፊዎች ይፋ ሆነዋል። ሮዚ ሃላም ያነሳችው የኢትዮጵያን የአንድ…