“የባንዳዎችን አገር የማፈራረስ ምኞት ለመመከት ሕዝቡ በአንድነት መቆም አለበት”-አቶ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለመከላከያ ሠራዊቱ ደም ለገሱ፡፡
በዚህ ወቅት የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የባንዳዎችን አገር የማፈራረስ ምኞትና የውጭ ኃይሎች በጣልቃ ገብነት የሚያደርጉት ወረራዎችን ሕዝቡ በአንድነት ቆሞ ምኞቻውን…