የሀገር ውስጥ ዜና ዱባይ 2020 ኤክስፖ ከጥቅምት 1 ይጀምራል Meseret Demissu Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በኮቪድ ተራዝሞ የነበረው ዱባይ 2020 ኤክስፖ በፈረንጆቹ ጥቅምት 1 ይጀምራል፡፡ ኤክስፖው ኢትዮጵያን በተለያየ መልኩ ለማስተዋወቅ ሰፊ እድል ይፈጥራል፡፡ በኤክስፖው ላይ ኢትዮጵያን የሚገልጹ ሙዚቃዎች፤ ባህሎች እና የተለያዩ ሀገራችንን…
የዜና ቪዲዮዎች የምዕራባውያኑ ቀይ ባህርን የመቆጣጠር ፍጥጫና የጁንታው ክህደት Amare Asrat Aug 9, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=s8yi814my1k
የዜና ቪዲዮዎች የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂ ቡድን ጥፋት በአፋር ክልል Amare Asrat Aug 9, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=RsdbxIOsZz0
የሀገር ውስጥ ዜና የቦረና ዞን አርብቶ አደር ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የእርድ ሰንጋዎችንና ፍየሎችን አበረከተ Meseret Awoke Aug 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦረና ዞን አርብቶ አደር ለሀገር መከላከያ ሰራዊቱ ያለውን አጋርነት ለማሳየት ያበረከተውን 300 ፍየልና 59 የእርድ ሰንጋ ወደ ግንባር በመጓጓዝ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የቦረና ዞን አስተዳደር ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ሬባ ኦዳ ለኢዜአ…
የሀገር ውስጥ ዜና ህጻናት ወደ ጦርነት እየተማገዱ በመሞት ላይ ስለሚገኙ የትግራይ ህዝብ ለአሸባሪው መጠቀሚያ መሆን አይገባውም – ምርኮኞች Meseret Awoke Aug 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ምንም የማያውቁ ታዳጊ ህጻናትና ንጹሃን ዜጎች በግፍ ወደ ጦርነት እየተማገዱ በመሞት ላይ ስለሚገኙ የትግራይ ህዝብ ከዚህ በኋላ ለአሸባሪው መጠቀሚያ መሆን አይገባውም ሲሉ የአሸባሪው ህወሃት ምርኮኞች ገለጹ፡፡ ካልአይ መምበረ በፈንቲ - ረሱ ግንባር…
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሓት የጥቃት ሰለባዎች በዱብቲ ሆስፒታል Meseret Awoke Aug 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በአሸባሪው የህዋሓት ቡድን ጥቃት የደረሰባቸው 48 ንጹሀን ዜጎች በዱብቲ አጠቃላይ ሆስፒታል ህክምና በመከታተል ላይ እንደሚገኙ የፋና የጋዜጠኞች ቡድን ከስፍራው ዘግቧል፡፡ ንጹሀን ዜጎቹ ከቀላል እስከ ከባድ ጉዳት አስተናግደው…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋር ክልል በህጻናት ላይ የደረሰውን ጭፍጨፋ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አወገዘ ዮሐንስ ደርበው Aug 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ቃሊ ኩማ በተባለ ቦታ በጤና ጣቢያ ውስጥ ተጠልለው በነበሩ ንጹሀን ዜጎች ላይ ያካሄደውን ጭፍጨፋ የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አወገዘ። የሚኒስቴሩ የህግ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ደረጄ ተግይበሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን ፣ የፕላን ኮሚሽን እና ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት የወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ወሰኑ ዮሐንስ ደርበው Aug 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን፣ የፕላን ኮሚሽን እና ተጠሪ ተቋማት አመራርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የወር ደመወዛቸውን ድጋፍ ለማድረግ ወሰኑ፡፡ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አመራርና ሰራተኞች ዛሬ ባካሄዱት ውይይት÷ለሀገር ህልውና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋር በ200 በላይ ንጹሀን ዜጎች ላይ የተፈጸመው ጭፍጨፋ እንዳሳሰበው ዩኒሴፍ ገለጸ Meseret Awoke Aug 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒሴፍ ባሳለፍነው ሃሙስ በአፋር ክልል በጤና ጣቢያ እና በትምህርት ቤት ተጠልለው በነበሩ 100 ህጻናትን ጨምሮ ከ200 በላይ ዜጎች ላይ የደረሰው ጭፍጨፋ እንዳሳሰበው አስታውቋል፡፡ ከሰው ህይወት መጥፋት በተጨማሪም ለተፈናቀሉ ዜጎች ሊውል የነበረ…
የሀገር ውስጥ ዜና የምክር ቤቱ አመራሮችና ሠራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ የአንድ ወር ደሞዛቸዉን ለገሱ Meseret Demissu Aug 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ የአንድ ወር ደሞዛቸዉን ለገሱ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄደዋል፡፡ የምክር…