Fana: At a Speed of Life!

እኛ በህይወት እያለን ኢትዮጵያ አትበተንም-የቀድሞ የሠራዊት አባላት

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እኛ በህይወት እያለን ኢትዮጵያ አትበተንም ሲሉ በደሴ ከተማ የሚገኙ የቀድሞ እና ምልስ የሰራዊት አባላት ተናገሩ።   የቀድሞ እና ምልስ የሰራዊት አባላቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ቀድሞም የቆሰልነው፣ የደማነው እና…

ተጨማሪ 63 የእርዳታ እህል የጫኑ ተሽከርካሪዎች መቀሌ ገብተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጨማሪ 63 የእርዳታ እህል የጫኑ ተሽከርካሪዎች መቀሌ መግባታቸውን የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪ አስታውቋል፡፡   ይህም ባለፉት ሶስት ቀናት የእርዳታ እህል ጭነው መቀሌ የገቡትን ተሸከርካሪዎች ቁጥር 220 ያደርሰዋል፡፡…

የአፍሪካ ህብረት 220 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ለአባል ሀገራቱ ማሰራጨት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ከባለፈው ሐሙስ ጀምሮ 220 ሚሊየን ዶዝ ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን የኮቪድ- 19 ክትባት ለአባል ሀገራቱ እያሰራጨ ነው፡፡ በቀጣይም ህብረቱ ተጨማሪ 180 ሚሊየን ዶዝ ክትባት የማሰራጨት አቅም አለው ነው የተባለው፡፡ ስርጭቱ እውን…

የአባይ ተፋሰስን በቅንጅት ለማልማት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአባይ ተፋሰስ ስር የሚገጙ የኦሮሚያ፣ አማራና የቤኒሻንጉል ክልሎች የግብርና ቢሮዎች እና 10 ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በቅንጅት መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። ከዚህ ቀደም ተፋሰሱን ለማልማትና የአካባቢ ጥበቃ…

አርቲስት ታምሩ ብርሀኑ ከ200 ሺህ በላይ ብር የሚገመት ቁሳቁስ ለደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አርቲስት ታምሩ ብርሀኑ ከ200 ሺህ በላይ ብር የሚገመት ቁሳቁስ ለደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ፡፡ አርቲስቱ በሆስፒታሉ ተገኝቶም የቆሰሉ የአገር መከላከያ ሰራዊት ፣የክልል ልዩ ሀይል አባላትና ሚሊሻዎችን…

ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለመተካት የቀረጥና ታክስ ማሻሻያ መመሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአምራች ዘርፉን በመደገፍ ከውጭ የሚገቡ ምርቶች በአገር ውስጥ ለመተካት የሚያስችል የሸቀጦች አመዳደብ ሥርዓት እውን የሚያደርግ የቀረጥና ታክስ ማሻሻያ መመሪያ ማሻሻያ ይፋ ሆኗል፡፡ መመሪያው ከገንዘብ ሚኒስቴር፣ ከገቢዎች…

ላሊበላ ከተማ የገባው የአሸባሪው የህወሓት ቡድን በመከላከያ ሰራዊትና በክልሉ ልዩ ሃይል እየተመታ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ላሊበላ ከተማ የገባው የህወሓት ቡድን አሁን ላይ በመከላከያ ሰራዊትና በክልሉ ልዩ ሃይል እየተመከተ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ገለጹ። ህብረተሰቡ በጁንታው የሃሰት ፕሮፓጋንዳ…

አሸባሪው ትህነግ ከ“አልቃይዳ እና አይኤስ” የበለጠ የሽብር ድርጊት መፈጸሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሽብር ድርጊት በመፈጸም አሸባሪው ትህነግ ከአልቃይዳ እና አይኤስ የበለጠ አሰቃቂ እና አስነዋሪ ድርጊቶችን የፈጸመ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ…

ከአዲስ አበባ ወደ ሱሉልታ በሚውስደው መንገድ ነዳጅ የጫነ ቦቴ መንገድ ስቶ ገደል ገባ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ወደ ሱሉልታ በሚውስደው መንገድ ነዳጅ የጫነ ቦቴ መኪና ከቆመበት መንገድ ስቶ ወደ ገደል መግባቱን በኦሮሚያ ክልል የትራፊክ አደጋ ሪፖርት እና ጥናት ክፍል ገለጸ፡፡   የክፍሉ ሃላፊ ዋና ሳጅን የባሌወርቅ ደጀኔ ለፋና…