የሀገር ውስጥ ዜና እኛ በህይወት እያለን ኢትዮጵያ አትበተንም-የቀድሞ የሠራዊት አባላት Melaku Gedif Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እኛ በህይወት እያለን ኢትዮጵያ አትበተንም ሲሉ በደሴ ከተማ የሚገኙ የቀድሞ እና ምልስ የሰራዊት አባላት ተናገሩ። የቀድሞ እና ምልስ የሰራዊት አባላቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ቀድሞም የቆሰልነው፣ የደማነው እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ተጨማሪ 63 የእርዳታ እህል የጫኑ ተሽከርካሪዎች መቀሌ ገብተዋል Melaku Gedif Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጨማሪ 63 የእርዳታ እህል የጫኑ ተሽከርካሪዎች መቀሌ መግባታቸውን የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪ አስታውቋል፡፡ ይህም ባለፉት ሶስት ቀናት የእርዳታ እህል ጭነው መቀሌ የገቡትን ተሸከርካሪዎች ቁጥር 220 ያደርሰዋል፡፡…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የአፍሪካ ህብረት 220 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ለአባል ሀገራቱ ማሰራጨት ጀመረ Alemayehu Geremew Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ከባለፈው ሐሙስ ጀምሮ 220 ሚሊየን ዶዝ ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን የኮቪድ- 19 ክትባት ለአባል ሀገራቱ እያሰራጨ ነው፡፡ በቀጣይም ህብረቱ ተጨማሪ 180 ሚሊየን ዶዝ ክትባት የማሰራጨት አቅም አለው ነው የተባለው፡፡ ስርጭቱ እውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአባይ ተፋሰስን በቅንጅት ለማልማት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ Melaku Gedif Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአባይ ተፋሰስ ስር የሚገጙ የኦሮሚያ፣ አማራና የቤኒሻንጉል ክልሎች የግብርና ቢሮዎች እና 10 ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በቅንጅት መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። ከዚህ ቀደም ተፋሰሱን ለማልማትና የአካባቢ ጥበቃ…
የሀገር ውስጥ ዜና አርቲስት ታምሩ ብርሀኑ ከ200 ሺህ በላይ ብር የሚገመት ቁሳቁስ ለደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አርቲስት ታምሩ ብርሀኑ ከ200 ሺህ በላይ ብር የሚገመት ቁሳቁስ ለደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ፡፡ አርቲስቱ በሆስፒታሉ ተገኝቶም የቆሰሉ የአገር መከላከያ ሰራዊት ፣የክልል ልዩ ሀይል አባላትና ሚሊሻዎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለመተካት የቀረጥና ታክስ ማሻሻያ መመሪያ ይፋ ሆነ Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአምራች ዘርፉን በመደገፍ ከውጭ የሚገቡ ምርቶች በአገር ውስጥ ለመተካት የሚያስችል የሸቀጦች አመዳደብ ሥርዓት እውን የሚያደርግ የቀረጥና ታክስ ማሻሻያ መመሪያ ማሻሻያ ይፋ ሆኗል፡፡ መመሪያው ከገንዘብ ሚኒስቴር፣ ከገቢዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ላሊበላ ከተማ የገባው የአሸባሪው የህወሓት ቡድን በመከላከያ ሰራዊትና በክልሉ ልዩ ሃይል እየተመታ ነው Melaku Gedif Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ላሊበላ ከተማ የገባው የህወሓት ቡድን አሁን ላይ በመከላከያ ሰራዊትና በክልሉ ልዩ ሃይል እየተመከተ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ገለጹ። ህብረተሰቡ በጁንታው የሃሰት ፕሮፓጋንዳ…
የዜና ቪዲዮዎች መከላከያ ሚኒስቴር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ Amare Asrat Aug 6, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=nQD71NDASak
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ትህነግ ከ“አልቃይዳ እና አይኤስ” የበለጠ የሽብር ድርጊት መፈጸሙ ተገለጸ Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሽብር ድርጊት በመፈጸም አሸባሪው ትህነግ ከአልቃይዳ እና አይኤስ የበለጠ አሰቃቂ እና አስነዋሪ ድርጊቶችን የፈጸመ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከአዲስ አበባ ወደ ሱሉልታ በሚውስደው መንገድ ነዳጅ የጫነ ቦቴ መንገድ ስቶ ገደል ገባ Melaku Gedif Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ወደ ሱሉልታ በሚውስደው መንገድ ነዳጅ የጫነ ቦቴ መኪና ከቆመበት መንገድ ስቶ ወደ ገደል መግባቱን በኦሮሚያ ክልል የትራፊክ አደጋ ሪፖርት እና ጥናት ክፍል ገለጸ፡፡ የክፍሉ ሃላፊ ዋና ሳጅን የባሌወርቅ ደጀኔ ለፋና…