Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ለኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለግሰዋል፡፡   የፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ለቀረበው ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ ለመስጠት ነው የአንድ ወር…

ሁሉም ዜጋ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን እንዲደግፍ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ሊደግፍ እንደሚገባ ለሠራዊቱ ድጋፍ ለማሰባሰብ የተቋቋመው የሀብት አሰባሳቢ ብሔራዊ ኮሚቴ ጥሪ አቅርቧል። ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል 6800 የአጭር ጽሁፍ…

ህወሓት በሰራዊቱ ላይ ጭካኔ የተሞላበት ግፍ ሲያደርስ በሰራዊቱ ውስጥ ሆነው የቡድኑን ዓላማ ሲደግፉ በነበሩ አባላት ላይ ውሳኔ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ ቀዳማዊ ወታደራዊ ፍርድ ቤት አሸባሪው የህወሓት ቡድን በሰራዊቱ ላይ ጭካኔ የተሞላበት ግፍ ሲያደርስ በሰራዊቱ ውስጥ ሆነው የቡድኑን ዓላማ ሲደግፉ በነበሩ አባላት ላይ ክስ በመመስረት ህጋዊ ውሳኔ እየሰጠ ነው። እየተሰጠ ያለው…

ናይጄሪያ 78 ታጣቂዎች መግደሏን አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጄሪያ ጦር በአየር ጥቃት 78 ታጣቂዎች መግደሉን አስታወቀ። የሃገሪቱ አየር ሃይል እንዳስታወቀው አብዛኞቹ ታጣቂዎች በተሽከርካሪ ለማምለጥ ሲሞክሩ እርምጃ ተወስዶባቸዋል። ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ የናይጄሪያ የፀጥታ ኃይሎች በታጣቂዎች ላይ…

በቶኪዮ ኦሊምፒክ ዛሬ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሶስት የፍጻሜ ውድድሮች

ይሳተፋሉ አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቶኪዮ ኦሊምፒክ ዛሬ የ5 ሺህ ሜትር የወንዶች፣ 1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶችና የ20 ኪሎ ሜትር እርምጃ የሴቶች የፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል፡፡ በዚህም ረፋድ 4 ሰአት ከ30 በ20 ኪሎ ሜትር የእርምጃ ውድድር የኋልዬ በለጠው ትወዳደራለች።…

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት መሞከር ተቀባይነት የለውም አለ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት የሚደረገው ሙከራ ተቀባይነት እንደሌለው መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ለዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት ዛሬ ማብራሪያ ሰጥቷል። በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ…

በ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ መሰረታዊ ሸቀጦች በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲቀርቡ ተደርገዋል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም ክልሎች በ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ መሰረታዊ ሸቀጦች በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲቀርቡ መደረጉን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የዋጋ ውድነቱን ለመፍታት እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችን በተመለከተ እንደገለፀው÷ መንግስት…

መከላከያ ሚኒስቴር ህብረተሰቡ ከሀሰት የፕሮፓጋንዳ መረጃዎች እንዲጠበቅ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሚኒስቴር ህብረተሰቡ በሀሰት ከሚሰራጩ የፕሮፓጋንዳ መረጃዎች ሊጠበቅ እንደሚገባ አስታወቀ። የመከላከያ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮሎኔል ጌትነት አዳነ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያን ለማዳን እየተደረገ ያለው የህልውና ዘመቻ…

ኢትዮጵያ ላይ እየደረሰ ያለውን የተቀናጀ ጫናን የሚያወግዝ ሰለፍ በጣሊያን ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አገራችን ላይ እየደረሰ ያለውን የተቀናጀ ዘርፈ ብዙ ጫና ለማውገዝ ዛሬ በጣሊያን ሮም ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል። ሰልፈኞቹ የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት እንዲሁም የሀገር…

በአቡዳቢ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት 14 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 29፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) አቡዳቢ የሚገኘው የኢትዮጵያውያን ኮሚዩኒቲ ማኅበር የአመራር ቦርድ አባላት በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ በሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ፣ የውስጥና የውጭ ጠላቶች ተቀናጅተው…