የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለገሱ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ለኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለግሰዋል፡፡
የፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ለቀረበው ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ ለመስጠት ነው የአንድ ወር…