Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው የትህነግ ቡድን አለኝ ከሚለው የደጀን ኃይሉ እየራቀ በመጣ ቁጥር ከመቼውም ጊዜ በላይ ወደ ወጥመዱ እየገባ በመሆኑ ወደ መቃብር መውረዱ የማይቀር ነው…

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን የደጀን ኃይሉ እየራቀ በመጣ ቁጥር ከመቼውም ጊዜ በላይ ወደ ወጥመዱ እየገባ በመሆኑ ወደ መቃብር መውረዱ የማይቀር እንደሆነ የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ አስታወቀ። ድል ያለመስዋዕትነት የማይታሰብ ነው…

አሸባሪው ህወሓት በአማራና አፋር ክልሎች የሚያደርገውን ትንኮሳ አጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራና አፋር ክልሎች የሚያደርገውን ትንኮሳ አጠናክሮ መቀጠሉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት የዓለም አቀፍ ግንኙትና ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ ቢለኔ ስዩም በዛሬው…

በሐረሪ ክልል የዋጋ ንረት እንዲባባስ ያደረጉ 38 የንግድ ድርጅቶች ታሸጉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ምርቶችን በመደበቅ የዋጋ ንረት እንዲባባስ ያደረጉ 38 የንግድ ደርጅቶች መታሸጋቸውን የክልሉ ንግድና ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ኃላፊ አቶ ቡሽራ አልዪ እንደገለጹት÷ የታሸጉት የንግድ ድርጅቶች ምርቶችን በመደበቅ የዋጋ…

አሸባሪውን ትህነግ አስወግዶ ሰላምን ለማረጋገጥ የተጀመረውን ትግል ማጠናከር እንደሚገባ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን የትህነግ ቡድን አስወግዶ ሰላምን ለማረጋገጥ የጀመርነውን ትግል ማጠናከር እንደሚገባ የሲደማ ክልል ጥሪ አቀረበ፡፡ የሲዳማ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ አቶ ሰለሞን ላሌ ዛሬ በተጀመረው በምክር ቤቱ 1ኛ የስራ…

የአጣዬ ከተማን የመብራት አገልግሎትን ድጋሚ ለማስጀመር የኬብል እና የመንገድ ላይ መብራት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአጣዬ ከተማን የመብራት አገልግሎትን ድጋሚ ለማስጀመር የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ የኬብል እና የመንገድ ላይ መብራት ድጋፍ በማሰባሰብ ለከተማ አስተዳደሩ ማስረከባቸውን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አህመዲን መሃመድ ተናገሩ፡፡…

የክልልና የአዲስ አበባ ፖሊስ የደንብ ልብስ ለብሰዉ ዝርፊያ የሚፈጽሙ እንዳሉ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የክልልና የአዲስ አበባ ፖሊስ የደንብ ልብስ ለብሰዉ፣ሀሰተኛ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ይዘዉ ህገ-ወጥ ብርበራና የዝርፊያ ሙከራ የሚፈጽሙ እንዳሉ ተጠቁሟል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሰጠው ማሳሰቢያ እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

ዳያስፖራው ኢትዮጵያን የሚጎበኙበት መርሃ ግብር ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29፣ 2013 በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ከመጪው ጳጉሜን 1 እስከ ጥቅምት 15 ቀን 2014 ዓም ሀገራቸውን የሚጎበኙበት መርሃ ግብር መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ምክር ቤት አስታወቀ። የጉብኝት መርሃ ግብሩ “እንቁጣጣሽ…

አሜሪካ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶዝ በላይ ተጨማሪ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶዝ በላይ ተጨማሪ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ አድርጋለች፡፡   ድጋፉን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ለጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ አስረክበዋል፡፡…

ጥረት ኮርፖሬት ለአማራ ክልል የጸጥታ ሃይሎች ከ20 ሚሊየን ብር በላይ እና የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ጥረት ኮርፖሬት በሃገር ህልውና ላይ የተቃጣውን አደጋ ለመመከት ለተሰለፈው የአማራ ክልል የጸጥታ ሃይሎች ከ20 ሚሊየን ብር በላይ እና የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ከገንዘብ እና አይነት ድጋፉ በተጨማሪ በግንባር የመሰለፍና የደም ልገሳ ድጋፎችም…

በሀረሪ ክልል የዋጋ ንረት እንዲባባስ ባደረጉ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ እየተወሰደ  ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ምርቶችን በመደበቅ የዋጋ ንረት እንዲባባስ ባደረጉ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የክልሉ የሀረሪ ክልል ንግድና ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ቡሽራ አሊዪ እንደገለፁት÷ እንደ ሀገር የተከሰተ የዋጋ…