አሜሪካ እስከ ፈረንጆቹ 2030 ከምታመርታቸው መኪኖች ግማሽ ያህሉ የካርቦን ልቀት የሌላቸው እንደሚሆኑ ገለፀች
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እስከ ፈረንጆቹ 2030 ከምታመርታቸው መኪኖች ግማሽ ያህሉ የካርቦን ልቀት የሌላቸው እንደሚሆኑ ገለፀች፡፡
እቅዱ የሚሳካ ከሆነም በከባቢ አየር ላይ የሚለቀቀውን በካይ ጋዝ በመቀነስ ረገድ ከቻይና ጋር መወዳደር ያስችላታል ነው የተባለው፡፡…