Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ እስከ ፈረንጆቹ 2030 ከምታመርታቸው መኪኖች ግማሽ ያህሉ የካርቦን ልቀት የሌላቸው እንደሚሆኑ ገለፀች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እስከ ፈረንጆቹ 2030 ከምታመርታቸው መኪኖች ግማሽ ያህሉ የካርቦን ልቀት የሌላቸው እንደሚሆኑ ገለፀች፡፡ እቅዱ የሚሳካ ከሆነም በከባቢ አየር ላይ የሚለቀቀውን በካይ ጋዝ በመቀነስ ረገድ ከቻይና ጋር መወዳደር ያስችላታል ነው የተባለው፡፡…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ጭናክሰን ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ አስታወቀ፡፡ አደጋው ዛሬ ከቀኑ 5 ሰዓት አካባቢ ከቆቦ ቀበሌ ወደ ጭናክሰን ከተማ 29 ሰዎችንና እህል…

የድሬዳዋ ፖሊስ የደንብ ልብሱን ቀየረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ፖሊስ አዲሱን የፖሊስ አባላት የደንብ ልብስ በዛሬው ዕለት በይፋ  አስመርቋል፡፡   የደንብ ልብሱ አሁን ላይ የተቋሙን ቁመና በሚገልጽ መልኩ እና አዲሱ የተቋሙ አርማ ያረፈበት መሆኑ ተመላክቷል፡፡  …

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ከቻይናው የኢኮኖሚና ንግድ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ከቻይናው የኢኮኖሚና ንግድ ጉዳዮች ሚኒስትር ከሆኑት ያንግ ዪ ሃንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የኢትዮጵያ የንግድ ዘርፍ በማሻሻል ባለሃብቶችን የመሳብ እና የማሳደግ ስራን መስራት፣ የሴክተሩን…

ፓትሪያርኩ ምዕመኑ ጾመ ፍልሰታን ለሀገር ሰላም በመጸለይ እንዲያሳልፍ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች ጾመ ፍልሰታን የተቸገሩትን በመርዳትና ለሃገር ሠላምና አንድነት በመፀለይ አንዲያሳልፉ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትሪያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘ-ኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት አሳሰቡ።…

ዳያስፖራው የ37 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ካፒታል ፕሮጀክቶችን ማስመዝገቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዳያስፖራው የ37 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ካፒታል ፕሮጀክቶችን ማስመዝገቡን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ገለጹ። ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት 3ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ…

በጭሮ ከተማ አንዲት እናት አራት ልጆችን ተገላገለች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሃረርጌ ዞን በጭሮ ከተማ አንዲት እናት አራት ልጆችን በሰላም ተገላግላለች፡፡ ፈሪያ ሸምሰዲን የተባለችው እቺ እናት ሁለት ሴት እና ሁለት ወንድ ልጆችን በጭሮ ሆስፒታል በሰላም መገላገሏ ተሰምቷል፡፡…

የስኳር ህመም

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአለም ላይ 422ሚሊየን አዋቂ ሰዎች የስኳር ህመም ተጠቂዎች ናቸው፡፡ ይህም ከ 11 ሰዎች አንድ ሰው የስኳር ህመም አለበት እንደማለት ነው። ዋና ዋናዎቹ የስኳር ህመም አይነቶች ሶስት ሲሆኑ÷ Type 1 Diabetes ( አንደኛው አይነት…

ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬና ዶ/ር ሙሉ ነጋን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በሲራሮ ባዶዋቾ ወረዳ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሙሉ ነጋና ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በሲራሮ ባዶዋቾ ወረዳ ችግኝ ተክለዋል፡፡ መርሃ ግብሩ…

ዩ ኤስ ኤድ የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመግታት የሚውል 720 ሚሊየን ዶላር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩ ኤስ ኤድ የተሰኘው የአሜሪካ ዓለምአቀፍ ተራድኦ ድርጅት ለኮቪድ 19 ምላሽ እና ማገገሚያ የሚውል 720 ሚሊየን ዶላር ማፅደቁ ተሰማ፡፡ የአሜሪካ ዓለምአቀፍ ተራድኦ ድርጅት ኃላፊ ሳማንታ ፓወር እንደገለፁት በጀቱ የኮቪድ 19 ስርጭትን በዓለም…