የህዝቡ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሰራዊቱ ህውሓት ላይ ተከታታይ ድል እንዲቀዳጅ አስችሏል-ብ/ር ጀ/ል አዳምነህ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) “የህዝቡ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሰራዊቱ በአሸባሪው ህውሃት ላይ ተከታታይ ድል እንዲቀዳጅ አቅም እየሆነው ነው” ሲሉ የአማራ ክልል የሰላምና የህዝብ ደህንነት ቢሮ የጸጥታ ጉዳዮች አማካሪ ብርጋዴር ጀኔራል አዳምነህ መንግስቴ አስታወቁ።
…