Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች በፈጸመው ጥቃት ከ200 ሺህ በላይ ሺህ ዜጎች ተፈናቅለዋል- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች በፈጸመው ጥቃት 200 ሺህ በላይ ሺህ ዜጎች ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀላቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ…

የገዳ ባንክ አክሲዮን ማህበር የምሰረታ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገዳ ባንክ አክሲዮን ማህበር የምሰረታ ጉባዔ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በጉባዔው የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የተለያዩ የስራ ሃላፊዎችና እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ የባንኩ የቁጠባ ባህልን ለማሻሻልና በገጠር…

ሱዳን ኢትዮጵያ 1 ሺህ ሜጋ ዋት ሃይል እንድትሸጥላት ጠየቀች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን አንድ ሺህ ሜጋ ዋት ሃይል ለመግዛት መጠየቋን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ገለጸ።   የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የኮርፖሬት ፕላኒንግ ስራ አስፈፃሚ አቶ አንዱዓለም ሲዓ እንደገለጹት÷ ሱዳንን ጨምሮ የተለያዩ የአፍሪካ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ህብተረተሰቡ ለመከላከያ ሠራዊቱ ደም እንዲለግስ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ህብተረተሰቡ ለሠራዊቱ ደም በመለገስ የአቅመ ደካሞችን ቤት እንዲያድስ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ህብረተሰቡ ደም በመለገስና የአቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ የአረንጓዴ አሻራውን…

አልማ ከራያ ዋግና ቆቦ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ300 ኩንታል በላይ የዱቄት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር (አልማ) ከራያ ዋግና ቆቦ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ300 ኩንታል በላይ የዱቄት ድጋፍ አድርጓል። የድርጅቱ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አራጋው ታደሰ ማህበሩ ከዘላቂ ልማት ባሻገር በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ለሚፈናቀሉ…

በአባይ ተፋሰስ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሚና ላይ ያተኮረ ሃገር አቀፍ የምክክር መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "አንድ እቅድ አንድ ሪፖርት ፣ ለተቀናጀ የአባይ ተፋሰስ ልማት" በሚል በተፋሰሱ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሚና ላይ ያተኮረ ሃገር አቀፍ የምክክር መድረክ በባህርዳር ከተማ ተጀምሯል። መድረኩ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽህፈት…

በጎንደር ከተማ ለዘመቻ ህልውና የመጀመሪያ ዙር ወጣቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ለዘመቻ ህልውና የመጀመሪያ ዙር ወጣቶች ተመረቁ። ተመራቂዎች በጎንደር ከተማ ወታደራዊ ስልጠና በመውሰድ ላይ የቆዩ መሆናቸውን የጎንደር ከተማ ብልጽግና ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። በምረቃ መርሃ ግብሩ…