አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች በፈጸመው ጥቃት ከ200 ሺህ በላይ ሺህ ዜጎች ተፈናቅለዋል- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች በፈጸመው ጥቃት 200 ሺህ በላይ ሺህ ዜጎች ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀላቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ…