Fana: At a Speed of Life!

ተመራማሪዎች የኮቪድ 19 ቫይረስን በ 90 ደቂቃዎች የሚለይ ማስክ መስራታቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሳቹሴትስ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲቲዩት እና የሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የጥናት ቡድኖች በጋራ የኮሮና ቫይረስን በትንፋሽ መለየት የሚያስችል ማስክ መስራታቸውን አስታወቁ። እንደ አጥኚዎቹ ቫይረሱ የሚለየው በማስኩ ውስጥ በሚቀመጡ ቅንጣት መለያዎች አማካኝነት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር የስልክ ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ሱብራማንያ ጄይሻንካር ጋር የስልክ ውይይት አድርገዋል። አቶ ደመቀ በውይይታቸው ህንድ በዓለም አቀፍ መድረክ…

ቴክኖሎጂን ለማሳደግ የሚዘጋጁ ዓለምአቀፍ የምርምር ጉባኤዎች ፋይዳቸው የላቀ ነው-ዶ/ር አብረሃም

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስ ምርምርና ቴክኖሎጂን ለማሳደግ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚዘጋጁ ዓለምአቀፍ የምርምር ጉባኤዎች ፋይዳቸው የላቀ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ።   ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በባህርዳር…

በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ዙሪያ ገበያን ለማረጋጋት የጋራ ግብረ-ኃይል ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ዙሪያ የኢኮኖሚ አሻጥር እና ህገ-ወጥነትን በመግታት ገበያን ለማረጋጋት ለማስቻል የጋራ ግብረ-ኃይል ተቋቁሟል፡፡ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ቀደም ሲል ከጁንታው…

በሃዋሳ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ በተደረገ ቁጥጥርና ድንገተኛ ፍተሻ የፍጆታ ዕቃዎች ላይ ህገ ወጥ የዋጋ ጭማሪ ያደረጉ 48 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መወሰዱን የሲዳማ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የንግድ ተቋማቱ ባለቤቶችም በህግ እንዲጠየቁ…

አምባሳደር ሂሩት ከብራሰልስ የዲፕሎማቲክ የትምህርት ተቋም ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂዬም የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከብራሰልስ የምርምር ማዕከል የዲፕሎማቲክ የትምህርት ተቋም ፕሬዚዳንት አምባሳደር ጃን ዲ ቦክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መካከል በሚደረጉ ትብብሮችን…

ከሳዑዲ አረቢያ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  ከሳዑዲ አረቢያ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ። በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎቻን ወደ ሀገር ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት በዛሬው ዕለት ከሳዑዲ አረቢያ፣ ሪያድ 129 ህጻናት እና 326 ሴቶች በአጠቃላይ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው…

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ አያያዝና ልውውጥ ስርአት መሻሻል አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2014 የትምህርት ዘመን እቅድና የመረጃ አያያዝ ስርአት ላይ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ባለቤቶችና ባለሃብቶች ጋር በአዲስ አበባ ውይይት አካሄደዋል፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ…

የኮንታ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች አሸባሪዎቹን ህወሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንታ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች የሽብር ቡድኖችን ህወሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ በአመያ ከተማ አካሂደዋል።   በሰላማዊ ሰልፉ መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፉና አሸባሪዎችን ህወሓት እና ኦነግ ሸኔን የሚቃወሙ የተለያዩ…

በምዕራብ ጎጃም ዞን 42 የህወሓት እና ኦነግ ሸኔ አባላት በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት እና የኦነግ ሸኔ የጥፋት ቡድኖች እስከሚደመሰሱ ሕዝቡ የጀመረውን ጠላትን የመመከት እና የመቅበር ዘመቻ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀርቧል፡፡ የምዕራብ ጎጃም ዞን አስተዳደር ወቅታዊ የሕልውና ዘመቻን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ…