Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና አልጄሪያ በተለያዩ መስኮች በጋራ የመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 21 ፡ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በተለያዩ መስኮች በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአልጀሪያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራምታኔ ላማምራ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚህ ወቅትም…

በሸካ ዞን ማሻ ከተማ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሸካ ዞን ማሻ ከተማ መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ እና የሽብር ቡድኑን ህወሓት የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ።   የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አልማው ዘውዴ÷ ሁሉም የዞኑ ነዋሪዎች ሀገሪቱን ከጁንታው ጥቃት ለመከላከል ከመንግስት ጎን…

የአዲስ አበባ ከተማ የ2013 በጀት ዓመት የሰራ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ፣የሴክተር ተቋማት አመራሮች እና የክፍለከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚዎች በተገኙበት የ2013 በጀት ዓመት የሰራ አፈጻጸም ግምገማ በመካሄድ ላይ ነው። በግምገማው ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፣ በምክትል ከንቲባ…

ቦርዱ በቁጫ/ሰላም በር ምርጫ ክልል የተደረገውን የድጋሜ ቆጠራ ውጤት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በቁጫ/ሰላም በር ምርጫ ክልል የተደረገውን የድጋሜ ቆጠራ ውጤት ይፋ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 19 ቀን 2013 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው የማሳወቂያ ደብዳቤ፤ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም. የተካሄደውን…

በወልቂጤ ከተማ የሽብር ቡድኑን ህወሓት የሚወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉራጌ ዞን ነዋሪዎች በወልቂጤ ከተማ የሽብር ቡድኑን ህወሓት ድርጊት የሚያወግዝ እና መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ፡፡ በድጋፍ ሰልፉ መከላከያ ሠራዊታችንና የትግራይ ህዝብ ወገናችን ነው፣ የመከላከያ ሰራዊታችን የሉዓላዊነታችን…

ቅዱስ ጊዮርጊስና ኮረንቲያስ በጋራ ለመስራትና ልምድ ለመለዋወጥ ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብና የብራዚሉ አንጋፋ ክለብ ኮረንቲያስ በጋራ ለመስራትና ልምዳቸውን ለመለዋወጥ ተስማሙ፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ አባላት ከኮረንቲያስ ክለብ ተወካይ ጋር በአዲስ አበባ ምክክር…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ የፖለቲካ እና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች ምክትል ዋና ፀሀፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት የፖለቲካ እና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች ምክትል ዋና ፀሀፊ ሮዝመሪ ዲካርሎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በትግራይ ጉዳይ ላይ ማብራያ የሠጡት ምክትል…

ዐቃቤ ህግ በእነ ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ መዝገብ ጀነራል ገብረፃድቃን ገ/ትንሳኤን ጨምሮ በ74 ሰዎች ላይ ክስ መሰረተ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐቃቤ ህግ በእነ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ መዝገብ ጀነራል ገብረፃድቃን ገ/ትንሳኤን ጨምሮ በ74 ሰዎች ላይ ክስ መሰረተ፡፡   የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በተከሳሾች ላይ ክስ የመሰረተዉ ተከሳሾች የፌዴራል መንግስትን በሀይል…

ለአሸባሪው የትህነግ ቡድን አሉባልታ ጆሮ መስጠት አያስፈልግም – የወልዲያ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች በጦር ግንባር ድል ያልቀናው አሸባሪው የትህነግ ቡድን ለሚያሰራጨው አሉባልታ ጆሮ መስጠት እንደማያስፈልግ ገለጹ፡፡ የከተማው ነዋሪዎች የአሸባሪው ቡድን አባላት ሐሰተኛ…

አሸባሪውን የህወሓት ቡድን የሚያወግዝ ሰልፍ በወራቤ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን የህወሓት ቡድን የሚያወግዝ ሰልፍ በወራቤ ከተማ ተካሄደ፡፡ በድጋፍ ሰልፉ ከዞኑ ሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች መሳተፋቸውን ከስልጤ ዞን ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ነዋሪዎች…