Fana: At a Speed of Life!

ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ በቀላሉ ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል www.mygerd.com የተሰኘ ድረ ገጽ ይፋ ሆነ

  አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ በቀላሉ ድጋፍ ለማድረግ እንዲችሉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል www.mygerd.com የተሰኘ ድረ ገጽ አዘጋጅቶ ይፋ አደረገ፡፡   በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሁሉ የኢትዮጵያ የብልጽግና…

የሀረሪ ክልል የካቢኔ አባላት የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለመከላከያ ሰራዊት ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል የካቢኔ አባላት ለሁለተኛ ጊዜ የአንድ ወር ሙሉ ደሞዛቸውን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ለገሱ፡፡ የክልሉ የካቢኔ አባላት ዛሬ ባካሄዱት ስብሰባ ነው የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለመስጠት የወሰኑት።…

የተለያዩ የትምህርት ተቋማት በዛሬው እለት በርካታ ተማሪዎችን አስመርቀዋል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረማርቆስ፣እንጅባራ ዩንቭርስቲዎች እና ደሴ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በርካታ ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመርቀዋል፡፡ የደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያስተማራቸውን 2 ሽህ 905 በደማቅ ስነ-ስርዓት በቡሬ ካምፓስ…

በጎንደር ከተማ 96 በመቶ ትምህርት ቤቶች ከደረጃ በታች ናቸው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ 96 በመቶ ትምህርት ቤቶች ከደረጃ በታች በመሆናቸው የማሻሻያ ስራዎች እየተሰሩ ነው፡፡ ከተማ አሰተዳደሩ ይህን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ህዝቡንና የልማት ድርጅቶችን በማስተባበር ደረጃ…

አሸባሪውን ህወሃትን ለመመከት ተመራቂዎች የተሻለ አቅም ይፈጥራሉ- ሌተናል ጄነራል አስራት ዴኔሮ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ መከላከያ የሰላም ማስከበር ማዕከል የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ መሰረታዊ ወታደሮችን በ2ኛ ዙር አስመረቀ፡፡ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከህዝቡ አብራክ የወጣ ማንኛውንም የጭቆና ቀንበር ለመስበር ቁርጠኛ…

ጁንታው ህፃናት ልጆችን ወደ ትምህርት ከመመለስ ይልቅ ወደ ጦርነት አስገድዶ እየማገዳቸው ይገኛል- -ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ "ጁንታው የትግራይ ሕዝብ ጠላት መሆኑን በግልፅ እያሳየ ይገኛል ሲሉ በማህበራው ትስስር ገጻቸው በትግርኛ ቋንቋ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ባለፉት ወራት የፌደራሉ መንግስት በትግራይ…

ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሴቶች፣ ወጣቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስትር ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ከሆኑት ቤዝ ደንፎርድና ከባንኩ ከፍተኛ ሀላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ባንኩ የአፍሪካ ሴቶችና ወጣቶችን በኢኮኖሚ…

በተለያዩ አካባቢዎች ለመከላከያ ሠራዊት የሚደረገው ድጋፍ እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች ለመከላከያ ሠራዊት የሚደረገው ድጋፍ እንደቀጠለ ነው፡፡ የኦሮሚያ ክልል ለመከላከያ ፣ለልዩ ኃይልና ሚሊሻ 650 ሰንጋዎችን ፣ 680 በግና ፍየሎችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፍን የክልሉ…

የቁልቢ ገብርኤል በዓለ ንግስ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ ተገብቷል-ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ ያለምንም የፀጥታ ችግር እና የትራፊክ አደጋ እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የድሬደዋ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በዓለ ንግሱ ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲከበር ለማስቻል ለሁሉም…

የቶኪዮ ኦሎምፒክ የመክፈቻ ሥነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ የመክፈቻ ሥነ ስርዓት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በመክፈቻ መርሃ ግብሩም ኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ ሃገራትን የወከሉ ልዑካን የሃገራቸውን ሰንደቅ አላማ በመያዝ በታዳሚያን ፊት አልፈዋል፡፡…