ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን የሚሰሯቸው ዘገባዎች የምዕራቡን ዓለም የፖለቲካ ፍላጎት ማንጸባሪቂያ ናቸው – ምሁራን
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሁራን ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ሚዛናዊና ገለልተኛ ባልሆነ መልኩ የሚሰሯቸው የዜና ዘገባዎች የምዕራቡን ዓለም የፖለቲካ ፍላጎት ማንጸባሪቂያ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ምሁራን ሚዲያዎቹ ከፖለቲካ፣…