Fana: At a Speed of Life!

አቶ ንጉሱ ጥላሁን ከአፍሪካ ልማት ባንክ ልዑካን ቡድን ጋር ስትራቴጂካዊ አጋርነት ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ንጉሱ ጥላሁን በአፍሪካ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ቤት ደንፎርድ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ ንጉሱን ጨምሮ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ ፣…

ኢጋድ ለአካባቢያዊ ውህደት እንደሚሰራ ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስት ኢጋድ ለአህጉራዊ ውህደት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ አስታወቀ፡፡ የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ተቋሙ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ አጐራባች ህዝቦች መሀከል በጤና፣ በግብርናና…

በጅማ ዞን በመብረቅ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ኖኖ ቤንጃ ወረዳ በመብረቅ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ፡፡ በወረዳው ኢልፈታ ቀበሌ ትናንት 10 ሰዓት አካባቢ የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በደረሰ የመብረቅ አደጋ ነው በእርሻ…

ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን የሚሰሯቸው ዘገባዎች የምዕራቡን ዓለም የፖለቲካ ፍላጎት ማንጸባሪቂያ ናቸው – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሁራን ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ሚዛናዊና ገለልተኛ ባልሆነ መልኩ የሚሰሯቸው የዜና ዘገባዎች የምዕራቡን ዓለም የፖለቲካ ፍላጎት ማንጸባሪቂያ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ምሁራን ሚዲያዎቹ ከፖለቲካ፣…

በሴካፋ ዋንጫ ኢትዮጵያ ከብሩንዲ አንድ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከ23 ዓመት በታች የሴካፋ የእግር ኳስ ውድድር ኢትዮጵያን ከብሩንዲ ያገናኘው ጨዋታአንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል። ውጤቱን ተከትሎ ብሩንዲ ከምድቡ 4 ነጥብ በመያዝ አንደኛ ሆና ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፏን አረጋግጣለች።   በዚህ…

የቤኒሻንጉል ክልል ምክር ቤት ከ5 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ለ2014 በጀት ዓመት ከ5 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ፡፡ የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ የሥራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባዔውን የተለያዩ የማሻሻያ አዋጆችን በማጽደቅ ተጠናቋል፡፡…

አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ በኢትዮጵያ ከተመድ የሰብዓዊ ድጋፍ አስተባባሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ በኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ድጋፍ አስተባባሪ ካትሪን ሶዚ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም የሰብዓዊ ሁኔታ፣ የድርቅ ምላሽ ዝግጁነት እና በሶማሌ ክልል ውስጥ…

በበጀት ዓመቱ ከ279 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ከ279 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው ገለጹ፡፡ ሚኒስቴሩ 290 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ የእቅዱን 96 ነጥብ 2 በመቶ ማሳከቱንም ተናግረዋል፡፡ ሚኒስትሩ እቅድ አፈጻጸሙ ካለፈው…

ለመከላከያ ሰራዊት የምናደርገውን ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን-የጅማ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር አለኝታ ለሆነው መከላከያ ሰራዊት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ የጅማ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ የዞኑ 20 ወረዳዎች እና አንድ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች በ2ኛው ዙር 180 በሬዎችንና 40 በጎችን በድጋፍ አበርክተዋል።…

ለመከላከያ ሰራዊት ከወላይታ ዞን የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ዞን አስተዳደር ለኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ያዘጋጀውን 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር እና 20 ኩንታል በሶ እንዲሁም 400 ደርዘን ውሃ ድጋፍ ለክልሉ ሀብት አሰባሰብ ኮሚቴ አስረከበ። የወላይታ ህዝብ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የህውሃት…