ችግሮችን ተጋፍጦ ወደ እድል መቀየር በዓለማችን ላይ የሚገኙ ብርቅዬ ሴቶች መለያ ነው-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ከተማ ለተወጣጡ ሴቶች የሕይወት ልምዳቸውን አካፍለዋል።
"የሕይወት ልምዴን አካፍላለሁ " በሚል መሪ ቃል ውጤታማ ሴቶች የህይወት ልምዳቸውን የሚያካፍሉበትና ሴቶች በሀገር ግንባታ ስለሚኖራቸው …