Fana: At a Speed of Life!

በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ እና አሸባሪውን ህውሃትን በማውገዝ ሰልፎች እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ እና አሸባሪውን ህውሃትን በማውገዝ ሰልፎች እየተካሄደ ነው። በዚህም በባሌ፣በጅማ፣በምዕራብ አርሲ ሻሸመኔን ጨምሮ በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች እየተደረገ ባለው ህዝባዊ ሰልፍ ላይ…

በጎንደር ከተማ ለልዩ ሀይሎች እና ሚሊሻ እንዲሁም ለመከላከያ ሠራዊት የድጋፍ  ሰልፍ  እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በግንባር እየተዋደቁ ላሉ ልዩ ሀይሎች እና ሚሊሻ እንዲሁም ለመከላከያ ሠራዊት የድጋፍ  ሰልፍ  እየተካሄደ ነው። የአማራ ሕዝብ ልዩ ኀይሉን ለማጠናከርና ደጀን ለመኾን እያደረገ ያለውን ተነሳሽነት ለማበረታታት የአማራ ፖሊስ የማርች…

አሸባሪው ቡድን ህውሓት እታገልለታለሁ ለሚለው የትግራይ ህዝብ እንኳን ምንም ርህራህ የሌለው የአጥፊዎች ስብስብ ነው -የጅማ ከተማ ከንቲባ አቶ ቲጃኒ ናስር

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በዛሬው ዕለት በጅማ ከተማ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ፣ የጁንታውን ሴጣናዊ ተግባር የሚያወግዝና የውጭ ሀገራትን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በጅማ ስቴዲየም ተካሂዷል፡፡ የጅማ ከተማና አካባቢዋ…

በድሬዳዋ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን በመደገፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍና አሸበሪዊን የህወሓት ቡድን የሚቃወም ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ በድሬደዋ ከተማ እየተካሄደ ነው። ነዋሪዎቹ በያዙት መፈክርና በአንደበታቸው “ኢትዮጵያ አሸንፋለች ፣ወደ ፊትም ታሸንፋለች”፣ “እኛ ድሬዎች…

አሸባሪው ትህነግ የኢትዮጵያ ህዝቦችን በማጋጨት ዕድሜውን ለማራዘም ጥረት የሚያደርግ ስብስብ ነው-አቶ ጌታቸው ባልቻ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ትህነግ የኢትዮጵያ ህዝቦችን በማጋጨት ዕድሜውን ለማራዘም ጥረት የሚያደርግ ስብስብ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ገለጹ። የአሸባሪው ትህነግ ስብስብ የመንግስትን ተናጠላዊ የተኩስ…

አባቶቻችን በደምና በአጥንት ያስረከቡንን ሀገር ከነክብሯ ጠብቀን ለቀጣዮ ትውልድ እናስተላልፍለን-የደሴ ከተማ ወጣቶች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን በደምና በአጥንት ያስረከቡንን ሀገር ከነክብሯ ጠብቀን ለቀጣዮ ትውልድ እናስተላልፍለን ሲሉ የደሴ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ። ወጣቶቹ ሀገራችን የገጠማትን የህልውና አደጋ ለመመከትና የጸጥታ ሀይሉን ለመቀላቀል በየአካባቢያቸው…

ወያኔ ያወጀብንን ጦርነት ለመቀልበስ የክልሉ ነዋሪ ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ይጠበቅበታል – የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም የአፋር ክልል ነዋሪ ህዝብ አሸባሪው ወያኔ ያወጀብንን ጦርነት ለመቀልበስ አካባቢውን በንቃት ከመጠበቅ ጀምሮ ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ማድረግ እንደሚጠበቅበት የአፋር ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ገለጹ። የክልሉ ከፍተኛ…

ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ተቋማት በትብብር እንዲሰሩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ስኬት ተቋማት በትብብር እንዲሰሩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ። "የአንድ ዓመት ጉዞ- ዲጂታል ኢትዮጵያ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ" በሚል "የኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂ 2025"…

“አሸባሪውን የትህነግ ቡድን ከምድረ ገፅ ማጥፋት አለብን” ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልዩ ኃይል አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ የአሸባሪው ትህነግ ተቀዳሚ ዓላማ ኢትዮጵያን ማፍረስ መሆኑን ገለጹ፡፡ አሸባሪው ትህነግ በአማራና አፋር ክልል ጦርነት በመጀመር ሌላውን ኢትዮጵያዊ ሊያጠቃ ትንኮሳ እየፈጸመ መሆኑን…

የሕዳሴው ግድብ የውሃ ሙሌት ግብጽና ሱዳን ሲያሰራጩት የነበረውን ሀሰተኛ መረጃ ያጋለጠ ነው – ዛይድ ዜዳን አል-ሀሪሪ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ግብጽና ሱዳን ሙሌቱ ጉዳት ያደርስብናል በማለት ሲያሰራጩ የነበረውን የሀሰት መረጃ እንዳጋለጠ የዓረብ ሃገራት ግንኙነት ተመራማሪ ዛይድ ዜዳን አል-ሀሪሪ ገለጹ። የግድቡ ውሃ ሙሌት በታችኛው ተፋሰስ…