በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ እና አሸባሪውን ህውሃትን በማውገዝ ሰልፎች እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ እና አሸባሪውን ህውሃትን በማውገዝ ሰልፎች እየተካሄደ ነው።
በዚህም በባሌ፣በጅማ፣በምዕራብ አርሲ ሻሸመኔን ጨምሮ በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች እየተደረገ ባለው ህዝባዊ ሰልፍ ላይ…