Fana: At a Speed of Life!

ባለፈው ዓመት በርካታ የስኬት ምዕራፎችን አከናውነናል-ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት አመት በርካታ የስኬት ምዕራፎች መከናወናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰሩት ፅሁፍ ከሚኒስትሮች ምክር ቤት ጋር የነበረው የ2013 ዓ.ም በጀት…

ካርበን ሞኖክሳይድ (የከሰል ጭስ) ዝምተኛው ገዳይ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወቅቱ ክረምት ከመሆኑ ጋር ተያያዞ አብዛኛዎቻችን ከብርድ ራሳችንን ለመከላከል በቤታችን ውስጥ ከሰል የማጨስ ልምድ አለን፡፡ ይሁን እንጂ ይህ ቤታችንን ለማሞቅ የምንጠቀምበት ጭስ በአግባቡና በጥንቃቄ ካልያዝነው የዕድሜ ልክ ህመም…

እስራኤል በአፍሪካ ሕብረት ውስጥ የታዛቢነት ቦታ አገኘች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ያይር ላፒድ ይህ ቀን የእስራኤልንና የአፍሪካን ግንኙነት በደስታ የምናከብርበት ነው ብለዋል፡፡ ለዲፕሎማሲያዊ ስኬቱም የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት ትብብር እና በህብረቱ አባል…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከልና የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከልና የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና እና የጉምሩክ ኮሚሽን…

በበጀት አመቱ ከወጪ ንግድ 3 ነጥብ 62 ቢሊየን ዶላር ተገኝቷል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት አመቱ ከወጪ ንግድ 3 ነጥብ 62 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። ገቢው ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች የተገኘ ሲሆን፥ በዋናነት ከግብርና ምርቶች እና ማዕድን ዘርፍ የተገኘ መሆኑ ተገልጿል፡፡…

በመዲናዋ በትራፊክ አደጋ ሳቢያ ይደርስ የነበረው ሞት 13 በመቶ ቀነሰ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ በትራፊክ አደጋ ሳቢያ ይደርስ የነበረውን ሞት 13 በመቶ መቀነስ መቻሉን የከተማዋ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ገለጸ። ኤጀንሲው የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የሚያስችል የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂን በመንደፍ ወደ…

ከ30 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር ይዞ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲያዘዋውር የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ30 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር ይዞ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲያዘዋውር የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተጣራበት መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።   ተጠርጣሪው የተያዘው በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ…

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓት ህፃናትን ለጦርነት መማገዱን ሊያወግዝ ይገባል – ወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓት ህፃናትን ለጦርነት መማገዱን ሊያወግዝ እንደሚገባ የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል፡፡ የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ጉዳዩን አስመልክቶ ባሰፈረው መልዕክት÷…

ወደ ትግራይ ክልል ሰብአዊ ዕርዳታ እንዳይገባ የህወሃት ርዝራዦች እንቅፋት እየሆኑ ነው – መንግስት

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)መንግስት በትግራይ ክልል የተኩስ አቁም ተግባራዊ ማድረጉን ተከትሎ አርሶ አደሮች ወቅታዊ የግብርና ስራዎችን እንዲያካሂዱና ሰብዓዊ ዕርዳታን እንዲመቻች ቢያደርግም የህወሃት ርዝራዦች ለእርዳታ አሰጣጥ እንቅፋት እየሆኑ መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር…

ህወሃቶች እንዳይገድሉን ፈርተን በግዳጅ ወደ ጦርነት እየተማገድን ነው -የተማረኩ ህጻናት ወታደሮች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ህወሃቶች እንዳይገድሉን ፈርተን በግዳጅ ወደ ጦርነት እየተማገድን ነው" ሲሉ በሀገር መከላከያ የተማረኩ ህጻናት ወታደሮች ተናገሩ። የኢዜአ ሪፖርተር ያነጋገራቸው ህጻናት አሸባሪው የህወሃት ቡድን አስገድዶ ወደ ጦርነት…