የሀገር ሰላም ከሌለ የሀይማኖት ስርአታችንን መፈጸም አይቻልምና ለሀገር ሠላም ልንተባበር ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሀገር ሰላም ከሌለ የሀይማኖት ስርአታችንን መፈጸም አይቻልምና ለሀገር ሠላም ልንተባበር ይገባል ሲሉ የደቡብ ወሎ ዞን እስልምና ጉዳይ ሰብሳቢ ሸህ ከድር ሁሴን ገለጹ፡፡
ይህ የተባለው በኮምቦልቻ ከተማ 1442ኛው የኢድ አል አድሀ አረፋ በአል የጀመአ…