Fana: At a Speed of Life!

ህዝቡ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደጀን ሊሆንለት ይገባል – የወላይታ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ዳር ድንበር እያስከበረ የሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የህዝብ ደጀን እንደመሆኑ ህዝቡም ደጀኑ ሊሆንለት ይገባል ተባለ። በወላይታ ዞን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የድጋፍ እና በሁለተኛው ዙር የሕዳሴ ግድብ ሙሌት የተሰማቸውን ደስታ…

በሀዋሳ ከተማ የህዳሴው ግድብ የውሀ ሙሌቱን ስኬት አስመልክቶ ነዋሪዎች ድጋፋቸውን በአደባባይ እየገለጹ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር የህዳሴው ግድብ የውሀ ሙሌትን በስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች በመስቀል አደባባይ ድጋፋቸውን ለመግለጽ እየገቡ ይገኛሉ። ከማለዳ 12:00 ሰዓት ጀምሮ ወደ ስታዲዬም መግባት መጀመራቸው ከከተማ አሰተዳደሩ…

ለሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል በአዲስ አበባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ጥሪውን ተቀብሎ ወደ ግዳጅ ቀጠና ያመራው የሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል በአዲስ አበባ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ በሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል ዋና አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር መሃመድ አህመድ የተመራው የክልሉ ልዩ ሃይል አባላት አዲስ…

የኢትዮጵያ ለሴቶችና ለወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ ተግባራት ትምህርት የሚወሰድባቸው ናቸው – የቡርኪናፋሶ ልዑካን ቡድን

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሴቶች እና ወጣቶችን የስራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ትምህርት የሚወሰድባቸው ናቸው ሲል የቡርኪናፋሶ የልዑካን ቡድን ገለጸ። የፌዴራል ስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን የአመራር አባላት…

አሸባሪው ህወሃት የሽብር ጥቃት በመፈጸም ለትግራይ ህዝብ እርዳታ እንዳይደርስ ማስተጓጎሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን በአፋር በኩል ወደ ትግራይ ክልል የእርዳታ እህል ጭነው የሚጓጓዙ ከባድ ተሽከርካሪዎች እንዳይንቀሳቀሱ የሽብር ጥቃት በመፈጸም የእርዳታ መስመር እንዲዘጋ ማድረጉን የብሄራዊ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን…

አሸባሪው ህወሓት በኢትዮጵያ አንድነት ላይ የቃጣውን ጥቃት እንደዚህ ቀደሙ በጋራ በመቆም ማክሸፍ ይገባል-አቶ ተመሰገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ተመሰገን ጥሩነህና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጎንደር ከተማ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫው አቶ ተመሰገን አሸባሪው ህወሓት ጦርነቱ…

የቡሩንዲ እና ኤርትራ ጨዋታ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)  ዛሬ ሲደረግ የነበረው የቡሩንዲ እና ኤርትራ ጨዋታ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ተቋርጧል። ጨዋታው ነገ ጠዋት ከቆመበት የሚቀጥል መሆኑን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን…

ዘመናዊ የሶሻሊስት ሀገርን በሁሉም ረገድ የመገንባቱን ግብ እናሳካለን- ዢ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዘመናዊ የሶሻሊስት ሀገርን በሁሉም ረገድ የመገንባቱን ግብ እናሳካለን ሲሉ የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ ገለፁ፡፡ የቻይናው ኮሚኒስት ፓርቲ ሰሞኑን 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አክብሯል፡፡ በመርሃ ግብሩ የቻይናው…

ለመከላከያ ሰራዊቱ የሚላክ የስንቅ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) "የመከላከያ ሰራዊታችን ውለታ ተከፍሎ አያልቅም" በሚል በአዲስ አበባ የየካ ክፍለ ከተማ ሴት አደረጃጀት አባላት ለመከላከያ ሰራዊቱ የሚላክ የስንቅ ዝግጅት እያደረጉ ነው። የክፍለ ከተማው ሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ አኒት ዌበርን ጋር ተወያዩ ። አቶ ደመቀ በውይይታቸው የ6ኛውብሔራዊ ምርጫ እጅግ ሠላማዊ ሆኖ በስኬት…