ባለፉት 24 ሰዓታት የህወሓት ቡድን ላይ በተወሰደ እርምጃ ጀብዱ ተፈጽሟል – የአማራ ክልል መንግስት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በኃይል በወረራቸው አካባቢዎች ላይ በተሰወሰደ ወታደራዊ እርምጃ ታላላቅ ጀብዱዎች መፈጸማቸውን የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ገለፁ።
ዋና ዳይሬክተሩ በሰጡት…