Fana: At a Speed of Life!

የሐረማያ ዩኒቨርስቲ በዝናብ እጥረት ሳቢያ ለችግር ለተጋለጡ አርሶ አደሮች በአጭር ጊዜ የሚደርሱ ዝርያዎችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርስቲ በዝናብ እጥረት ሳቢያ ለችግር ለተጋለጡ ለምስራቅ ሐረርጌ ዞን ወረዳ አርሶ አደሮች በአጭር ጊዜ የሚደርሱ ዝርያዎችን ድጋፍ ማድረጉ ተገለፀ፡፡ የክረምቱ ዝናብ ወቅቱን ጠብቆ ባለመዝነቡ ለምግብ እጥረት ችግር ሊዳረጉ…

ህወሃት የሽብር ተግባሩን ሊመኝ ይችላል እንጂ በፍጹም ተግባራዊ ሊያደርግና ሊያሳካ አይችልም- የደቡብ ክልል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሃት የሽብር ተግባሩን ሊመኝ ይችላል እንጂ በፍጹም ተግባራዊ ሊያደርግና ሊያሳካ እንደማይችል የደቡብ ክልል ገለፀ፡፡ ክልሉ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሸጥቷል ፡፡ ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

የአፍጋን መንግስት በታሊባን ላይ አዲስ የጥቃት ዘመቻ መክፈቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ  ቢ ሲ) የአፍጋኒስታን መንግስት በታሊባን ላይ አዲስ የጥቃት ዘመቻ መክፈቱን ይፋ አድርጓል፡፡ ዘመቻው ታሊባን የተሰኘውን ታጣቂ ቡድን ከሀገሪቱ ድንበር ለማስወጣት ያለመ መሆኑን የሀገሪቱ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡ በዚህ መሰረትም አሁን ላይ በታሊባን…

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ለጌርጌሴኖን የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እርዳታ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ለጌርጌሴኖን የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እርዳታ አደረገ፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ለጌርጌስዩን አእምሮ ህሙማን መርጃ ማእከል  እና  በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በእሳት አደጋ ምክንያት ሀብት ንብረታቸውን  አጥተው  …

በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር መጨመሩ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን የዓለም የጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ እንደ ድርጅቱ ገለፃ በአህጉሩ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር በአንድ ሳምንት ውስጥ ወደ 43…

ለመከላከያ ሰራዊቱ የሚደረገውን ድጋፍ በማጠናከር የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ማስቀጠል ይገባል – ወይዘሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከከተማው ከተውጣጡ ሴቶች ጋር ተወያዩ። ውይይቱ በዚህ ወቅት ዋጋ እየከፈለ ለሚገኘው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ከጎኑ እንደሆኑ ለማሳየት እንዲሁም፤ የሃገሪቱን…

የሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ  መግለጫ  ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ  መግለጫ  ሰጥቷል፡፡ ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የክልሉን ህዝብ በማቀናጀት በኢትዮጵያ ላይ የሚቃጣውን የውስጥና የውጪ ትንኮሳን…

ባለስልጣኑ አዲስ ስታንዳርድ ኦንላይን ሚዲያን አገደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) አዲስ ስታንዳርድ ኦንላይን ሚዲያ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወጣውን አዋጅ በመተላለፉ መታገዱን የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን አስታውቋል። ጊዜያዊ ዕገዳው የተላለፈበት በባለስልጣኑ የክትትል ግኝቶች ፣ ቅሬታዎች እና ከሽብርተኛው…

የቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ላይ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ መግለጫ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ላይ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ መግለጫ ሰጥቷል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በሀገራችን ኢትዮጵያ ከለውጡ ማግሥት አንስቶ የህዝቦችን ፍትሃዊ የልማት፣ የሠላምና የዴሞክራሲ ሥርዓት ተጠቃሚነት…

በመተከል ዞን ከ5 ሚሊየን በላይ ችግኞች እየተተከሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከ5 ሚሊየን በላይ ችግኞች እየተተከሉ ነው፡፡ በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ የመተከል ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ አበበ እንድሪስ እንደገለፁት በዚህ ዓመት በዞኑ በሚገኙ አራት ወረዳዎች 5 ሚሊየን 500…