የሐረማያ ዩኒቨርስቲ በዝናብ እጥረት ሳቢያ ለችግር ለተጋለጡ አርሶ አደሮች በአጭር ጊዜ የሚደርሱ ዝርያዎችን ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርስቲ በዝናብ እጥረት ሳቢያ ለችግር ለተጋለጡ ለምስራቅ ሐረርጌ ዞን ወረዳ አርሶ አደሮች በአጭር ጊዜ የሚደርሱ ዝርያዎችን ድጋፍ ማድረጉ ተገለፀ፡፡
የክረምቱ ዝናብ ወቅቱን ጠብቆ ባለመዝነቡ ለምግብ እጥረት ችግር ሊዳረጉ…