Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰዓታት የህወሓት ቡድን ላይ በተወሰደ እርምጃ ጀብዱ ተፈጽሟል – የአማራ ክልል መንግስት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በኃይል በወረራቸው አካባቢዎች ላይ በተሰወሰደ ወታደራዊ እርምጃ ታላላቅ ጀብዱዎች መፈጸማቸውን የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ገለፁ። ዋና ዳይሬክተሩ በሰጡት…

የኦሮሚያ ክልል ኘሬዚዳንት ጽ/ ቤት እና ሌሎች የክልሉ ቢሮ ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ኘሬዚዳንት ጽህፈት ቤት እና ሌሎች የክልሉ ቢሮ ሰራተኞች "ህይወቱን ለሰጠን ሰራዊታችን ደማችንን እንሰጣለን" በሚል መሪ ቃል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መርሀግብር አካሂደዋል። ደም ልገሳ መርሀ ግብሩን የኦሮሚያ…

የኢትዮጵያ እና የቱርክ አራቱ ስምምነቶች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቱርክ በትናንትናው እለት አራት ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ እና የቱርክ የሁለትዮሽ ግንኙነት 125ኛ ዓመት ላይ የተከናወነ ሲሆን፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ትናንት ያደረጉት ይፋዊ ጉብኝት አራት ስምምነቶችን…

የሰሜን ጎንደር ህዝብ የህወሓትን የጥፋት ዓላማ ለማክሸፍ ፍልሚያ እያካሄደ ነው-የዞኑ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ጎንደር ሕዝብ የሽብርተኛውን ህወሓት የመግደል እና የመዝረፍ ዓላማ ለማክሸፍ የህልውና ፍልሚያ እያካሄደ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ያለዓለም ፈንታሁን ሽብርተኛው ቡድን በሰሜን ጎንደር ዞን…

በቀጣይ ሶስት ዓመታት ተወዳዳሪ እና የተሻለ አገልግሎት ለደንበኞቼ አቀርባለሁ- ኢትዮ ቴሌኮም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ሶስት ዓመታት ተወዳዳሪ እና የተሻለ አገልግሎት ለደንበኞቹ ለማቅረብ ዝግጅት ማድረጉን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም በ2014 ዓ.ም ቢዝነስ እቅዱ÷ ለደንበኞቹ ለማቅረብ ባቀዳቸው አዳዲስ እና የተሻሻሉ ምርት እና…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች ኮከስ አባላት ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች ኮከስ አባላት ለመከላከያ ሰራዊት የስንቅ ድጋፍ አደረጉ። የስንቅ ድጋፋ በሶ፣ ቆሎ፣ ኮቾሮ ሲሆን፥ ብርድ ልብስን ጨምሮ የሴቶች የንጽሕና መጠበቂያ ሞዴሶችን ያካተተ ነው። በአጠቃላይ ድጋፋ በገንዘብ ሲተመን…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የቱርክ ጉብኝት ስኬታማ ነበር – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቱርክ ጉብኝት ስኬታማ እንደነበር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በቱርክ…

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑን የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲቲዩቱ ‘‘በየዕለቱ የማስጠንቀቂያ መልዕክቶችን እያስተላለፍን ብንገኝም በህብረተሰቡ ዘንድ ባለው መዘናጋት እና የወረርሽኙ ስርጭት መጨመር…

ህውሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን አሸባሪ ቡድኖቹን ለማውገዝ የወጡ ሰልፈኞች የሸኔ እና የህወሓት ጥምረት ተቀባይነት የለውም ሲሉ አውግዘዋል፡፡ ነዋሪዎቹ ሽብርተኞቹ ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ያደረጉትን ስምምነት የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ በጨለንቆ ከተማ…

የሀረሪ ክልል ም/ቤት 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። ጉባዔው በተጀመረበት ወቅት በቅርቡ በአፋር ክልል በአሸባሪው የህወሓት ቡድን በጅምላ ለተጨፈጨፉ ንፁሃን የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት ተደርጓል። በጉባኤው…