Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴው ግድብ የልማት እንጂ ሌላ ጉዳይ የለውም-አብዱልፈታህ አል-ሲሲ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አል-ሲሲ ለጋራ ሰላምና ብልጽግና ጥሪ አቀረቡ። ፕሬዚዳንት አል ሲ ሲ ለግብፃውያን፣ ለኢትዮጵያውያን እና ለሱዳኖች ነው ጥሪ ያቀረቡት። ህጋዊ ድርድር በሰላም አብሮ ለመኖር እና ለመብልጸግ…

ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባሄውን ዛሬ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ጨፌው በ14 መደበኛ፣ 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን፣ 6ኛ ዓመት ጉባኤው የ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት ተጨማሪ በጀት ማጽደቅን ጨምሮ 11 አጀንዳዎች ላይ ይወያያል። በ2013 በጀት ዓመት በአብዛኛው…

የምግብ ሥርዓት መዋቅራዊ ለውጥ ፍኖተ ካርታ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ከምርት እስከ አመጋገብ ድረስ ትኩረት የሚያደርግ ለ10 ዓመታት ተግባራዊ የሚሆን የምግብ ሥርዓት ፍኖተ ካርታ ተዘጋጀ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ የዘላቂ ልማት ግቦች የ10 ዓመት የትግበራ አካል የሆነውን የምግብ ሥርዓት…

አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን የማፈራረስ የጋራ ዓላማ ካላቸው ሃይሎች ጋር እየሰራ ነው – ዶክተር አለሙ ስሜ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን የማፈራረስ የጋራ ዓላማ ካላቸው ሃይሎች ጋር እየሰራ ነው” ሲሉ በዴሞክራሲ ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ዶክተር አለሙ ስሜ ገለጹ። የሰሙኑን የአሸባሪ ህወሓት ትንኮሳ ከኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ጋር የሚያያዝ…

የኦሮሚያ ስፖርት ኮሚሽን ከ2ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ለዞኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ስፖርት ኮሚሽን ከ2ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ለዞኖች ድጋፍ አድርጓል። የርክክብ ስነ-ስርዓቱ አዲስ አበባ በሚገኘው የኦሮሚያ ስፖርት ኮሚሽን ቅጥር ግቢ የተካሄደ ሲሆን፤ በዚሁ መረት በከተማ አስተዳደር ለሚተዳደሩ 13…

አሸባሪው ህወሃት ጸረ ኢትዮጵያና የትግራይን ህዝብ የማይወክል አሸባሪ ድርጅት ነው -በሑመራ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሸባሪው ህወሃት ጸረ ኢትዮጵያና የትግራይን ህዝብ የማይወክል አሸባሪ ድርጅት ነው” ሲሉ በሑመራ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ባካሄዱት ሰልፍ ገለጹ። በሑመራ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች አሸባሪውን ህውሃት በመቃወም ባካሄዱት ሰልፍ ላይ…

በትግራይ ህፃናት ወደ ጦርነት መግባት የለባቸውም እንደ እኛ የመማር ዕድል ሊያገኙ ይገባል – ተማሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ህፃናት ወደ ጦርነት መግባት የለባቸውም እንደ እኛ የመማር ዕድል ሊያገኙ እንደሚገባ ተማሪዎች ገለጹ፡፡ በመስከረም አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርቷን የምትከታተለው ተማሪ አዳነች ኃይሉ ከሰሞኑ በማህበራዊና በታዋቂ የውጭ ሚዲያዎች ሳይቀር…

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከምርምር ዩኒቨርሲቲዎች አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከምርምር ዩኒቨርሲቲዎች ጎንደር እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን በማስከተል ጅማ ዩኒቨርሲቲ አሸናፊ ሆኗል። በአመራር ብቃታቸው ሀዋሳ እና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ አመራሮችን በማስከተል የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል አባፊጣ አንደኛ ወጥተዋል።…

በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች ከአሸባሪው ህወሃት ጋር እየተደረገ ላለው የህልውና ዘመቻ የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሸባሪው ህወሃት ጋር እየተደረገ ያለውን የህልውና ዘመቻ ተከትሎ በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ቃል ገብተዋል። የዞኑ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኤርሚያስ መኮንን እንዳሉት፥ ከመንግስት…

የሪፐብሊካን የጥበቃ ሀይል በአራዳ ክፍለ ከተማ ያደሳቸውን የአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤት አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሪፐብሊካን የጥበቃ ሀይል በአራዳ ክፍለ ከተማ ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ እንደ አዲስ ያደሳቸውን ስድስት የአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤት ለተጠቃሚዎች ዛሬ አስረክቧል። ቤቶቹ ከዚህ ቀደም ጣሪያቸው የሚያፈስ፣ ንፋስ የሚያስገቡ የጭቃ ቤቶች ሲሆኑ፤…