የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በጣት አሻራ እና የትራፊክ አደጋ ምርመራ ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመረቀ
አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በጣት አሻራ እና በትራፊክ አደጋ ምርመራ ያሰለጠናቸውን 86 ባለሙያዎች አስመረቀ፡፡
በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የአጫጭር ልዩ ልዩ ፖሊስ ኦፕሬሽን ስልጠና ዲፓርትመንት ሀላፊ ኢንስፔክተር እናት መንግስቱ የኢትዮጵያ…