Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የኤሮስፔስ ምህድንስና የድህረ ምረቃ ትምህርት መሰጠት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ በኤሮስፔስ ምህድንስና ዘርፍ የድህረ ምረቃ ትምህርት መስጠት ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ። የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር የሺሩን አለማየሁ በኤሮስፔስ ምህንድስና ዘርፍ በ2014 ዓ.ም በአዲስ…

የውጪም ሆነ የውስጥ ጠላቶችን ጫና ተቋቁሞ መወጣት የሚቻለው በአንድነት ሲቆም ነው – የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሰራተኞች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጪም ሆነ የውስጥ ጠላቶችን ጫና ተቋቁሞ መወጣት የሚቻለው በአንድነት ሲቆም መሆኑን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሰራተኞች ገለጹ። በቅርቡ በፀጥታው ምክር ቤት በቀረበው የሕዳሴው ግድብ ጉዳይ የሦስትዮሽ ድርድሩ ወደ አፍሪካ ህብረት እንዲመለስ በምክር ቤቱ…

በመዲናዋ በአንድ ጀምበር 1ነጥብ 5 ሚሊየን ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐግብር ከ1ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ችግኞችን መተከሉ ተገለጸ። በ11 ክፍለከተምች ከማለዳዉ ጀምሮ በተከናወነው በአንድ ጀምበር የ1 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል በእቅድ መያዙ ይታወሳል።…

በህገ ወጥ ደላሎች አማካኝነት ወደ ሱዳን ሊወጡ የነበሩ 51 ሰዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳውሃ ከተማ በህገ ወጥ ደላሎች አማካኝነት ወደ ሱዳን ሊሻገሩ የነበሩ 51 ግለሰቦችን ትናንት መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። የምእራብ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ክፍል ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ወርቄ ጫኔ…

የሶማሊያ ፕሬዚደንት መሃመድ ፋርማጆ ለጠ/ሚ ዐቢይ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሊያ ፕሬዚደንት መሃመድ ፋርማጆ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዚደንቱ በመልዕክታቸው ‘‘ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኢትዮጵያን ህዝብ ይሁንታ እንደገና በማግኘትዎ እንኳን ደስ አለዎት’’…

የመጀመሪያ ደረጃ የምርጫ ውጤት አስመልክቶ ከብልጽግና ፓርቲ የተላለፈ መልዕክት

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀምሌ 3 ቀን 2013 ዓ.ም የተገለጸውን የመጀመሪያ ደረጃ የምርጫ ውጤት አስመልክቶ ብልጽግና ፓርቲ መልዕክት አስተላልፏል። ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም የተካሄደው አገራዊ ምርጫ በእርግጥም የኢትዮጵያን አሸናፊነት ያረጋገጠና ለአገራችንም የዴሞክራሲ…

ኢዜማ ለዘይሴ ህዝብ ያዘጋጀው የምስጋና ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ፓርቲ በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ለዘይሴ ህዝብ ያዘጋጀው የምስጋና ስነ-ስርአት እየተካሄደ ይገኛል። የኢዜማ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ በስነ-ስርዓቱ ላይ እንዳሉት፥ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊና…

ለትምህርት ቤት ምገባ መርሃ-ግብር ድጋፍ ማድረጌን እቀጥላለሁ – የዓለም የምግብ ፕሮግራም

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ መንግስት ለጀመረው አገር በቀል የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ-ግብር ድጋፉን አጠናክሮ ለመቀጠል ቁርጠኛ መሆኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። የዓለም ምግብ ፕሮግራም ምክትል የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ካትሪን ፊኒ እንዳሉት፥ የኢትዮጵያ…

1ነጥብ 2ቢሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው 48 ፕሮጀክቶች በዱከም ከተማ ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)1ነጥብ 2ቢሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው 48 ፕሮጀክቶች በዱከም ከተማ ተመርቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ኢፈ ቦሩ ትምህርት ቤትን ጨምሮ የጤና ተቋማት የአረንጓዴ ስፍራዎች ፖርኮች የንፁህ መጠጥ ውሀ እና መሰል 48 ፕሮጀክቶች ናቸው። በምርቃ ስነስርዓቱ ላይ…

ከ500ሺህ በላይ የስፖርት ቤተሰቦች ተሳታፊ የሚሆኑበት የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)" የስፖርት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአረንጓዴ አሻራ ያበበች ፣ በሰብአዊነት ላይ የተገነባች አዲስ አበባን እንፈጥራለን " በሚል በመስቀል አደባባይ በይፋ ተጀምሯል ። ለቀጣይ 3 ወራት የሚቆየው መርሃ ግብሩ ከ500 ሺህ በላይ የስፖርት…