በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀምበር ከ351 ሚሊየን በላይ ችግኞች ለመትከል ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በነገው እለት 351 ሚሊየን 735 ሺህ ችግኝ በዘመቻ ለመትከል ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል።
የኦሮሚያ ግብርና ቢሮ በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ማኖር መርሃግብር በክልል ደረጃ የሚከናወነውን ሥነሥርዓት…