የሀገር ውስጥ ዜና ህወሓት ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እየደረሰበት ነው Tibebu Kebede Aug 14, 2021 0 ህወሓት ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እየደረሰበት ነው አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንትና አካባቢው፤ በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ፣ መርሳና አካባቢው፤ እንዲሁም በዋግህምራ ዞን ሰቆጣና አካባቢው እየተሰወደበት ባለው…
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ተወላጆች እና የፓለቲካ ፓርቲዎች ለመከላከያ ሰራዊቱ በአዲስ አበባ ደም ለገሱ Tibebu Kebede Aug 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ የፓለቲካ ፓርቲዎች፣ ተወላጆች እና የትግራይ ማህበረሰብ ለመከላከያ ሰራዊቱ በአዲስ አበባ የደም ልገሳ አካሂደዋል፡፡ በተለያዪ ግንባሮች እየተዋደቀ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊቱ አስፈላጊውን ድ ጋፍ እያደረጉ መሆኑንም ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና ለመከለከያ ሠራዊት ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት መድኃኒት ድጋፍ ተደረገ Tibebu Kebede Aug 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ነዋሪዎች ከ1 ሚለየን ብር በላይ ግምት ያላቸው መድሀኒቶችን ለመከላከያ ድጋፍ አደረጉ። ክፍለ ከተማው ከዚህ በፊት በመጀመሪያው ዙር ከ80 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉ የተገለፀ ሲሆን÷ አሁንም…
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሃት እና የሽኔ ስምምነት ድብቅ የሽብር ተግባራቸውን በይፋ ያጋለጠ ነው – ምሁራን Tibebu Kebede Aug 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሃት እና ሽኔ ያደረጉት የጋራ ስምምነት የቡድኖቹን ድብቅ የሽብር ተግባር ያጋለጠ አጋጣሚ ነው አሉ የመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን፡፡ የሽብር ቡድኖቹ ኢትዮጵያን ለማፈራረስ አብረው መስራታቸው አሳፋሪና የሚኮነን ተግባር መሆኑን ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና ህዝባዊ አደረጃጀቶች ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር የከተማቸውን ሰላምና ደህንነት እየጠበቁ ነው – የደሴ ከተማ ከንቲባ Tibebu Kebede Aug 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝባዊ አደረጃጀቶች ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር የከተማቸውን ሰላምና ደህንነት እየጠበቁ መሆኑን የደሴ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አበበ ገብረመስቀል ተናገሩ። በከተማዋ ከዚህ ቀደም መሰረታዊ ስልጠና ወስደው ወደስራ ከገቡ ወጣቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና የደሴ ህዝባዊ መጅሊስ በአሸባሪው ህወሃት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አቀረበ Tibebu Kebede Aug 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደሴ ከተማ አስተዳደር ህዝባዊ መጅሊስ በአሸባሪው ህወሃት ተፈናቅለው በደሴ ከተማ ለተጠለሉ ተፈናቃዮች ከ700 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የምግብ እህልና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። የመጅሊሱ ፕሬዝዳንት ሸህ እንድሪስ በሽር ድጋፍ ሲያደርጉ…
የሀገር ውስጥ ዜና 10ኛው ዙር «ጉሚ በለል» ውይይት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት በማስጠበቅ ላይ አተኩሮ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Aug 14, 2021 0 10ኛው ዙር «ጉሚ በለል» ውይይት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት በማስጠበቅ ላይ አተኩሮ እየተካሄደ ነው አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት በማስጠበቅ ሂደት የኦሮሞ ሚና " በሚል 10ኛው ዙር «ጉሚ በለል» የውይይት መድረክ በኦሮሚያ ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና በህወሀት ቡድን የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመደገፍ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Aug 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽብርተኛው የህወሀት ቡድን የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመደገፍ የሚያስችል የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በሰመራ ከተማ እየተካሄደ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የመዝናኛ ፕሮግራም በማዘጋጀት ህዝቡ እንዳቅሙ በ1000 በ500 እና በ100 ብር የሚሸጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ Tibebu Kebede Aug 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊትንና የሶማሊ ክልል ልዩ ሀይል የሚደግፍ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ዛሬ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ። በሰልፉ ላይ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ እና ምክትል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም…
የሀገር ውስጥ ዜና የጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕክምና ኦክስጅን ማምረቻ ፋብሪካ ተመረቀ Tibebu Kebede Aug 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከ450 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የወጣበትን በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕክምና ኦክስጅን ማምረቻ ፋብሪካን በዛሬው ዕለት መርቀዋል። የሕክምና ኦክስጂን ማምረቻ…