ለመምህራን በኪራይ ተላልፎላቸው የነበረው የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤት በወቅቱ ዋጋ እንዲተላለፉላቸው የከተማው ካቢኔ ወሰነ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመምህራን በኪራይ ተላልፎላቸው የነበረውን የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤት ቀደም ሲል የነበረው ካቢኔ በወሰነው መሰረት በወቅቱ ዋጋ እንዲተላለፍላቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ወሰኗል።
የአዲስ አበባ ከተማ…