Fana: At a Speed of Life!

በወላይታ ዞን የክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር እንድሪያስ ጌታ ÷ መርሃ ግብሩን የአቅመ ደካሞችን ቤት…

በ5 ወራት ውስጥ 67 ከተሞችን የ4ጂ ኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌ ኮም በአምስት ወራት ውስጥ 67 ከተሞችን የ4ጂ ኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ኢትዮ ቴሌ ኮም በሰሜን ሰሜን ምዕራብ ሪጅን ፈጣን የአራተኛው ትውልድ የሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎት ዛሬ በጎንደር ከተማ…

አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠ/ሚ ዐቢይ በትግራይ ክልል የሰብዓዊ እርዳታ እንዲደርስ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት ቃል መግባታቸውን አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አንቶኒዮ ጉቴሬዝም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በትግራይ ክልል የሰብዓዊ እርዳታ እንዲደርስ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት ቃል መግባታቸውን አድንቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸኃፊ አንቶንዮ ጉቴሬዝ…

ባለሃብቶች ለመከላከያ ሰራዊት ያሰባሰቡትን ድጋፍ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስረከቡ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት የሚሆን ድጋፍ ከባለሃብቶች ተረክቧል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ መስዕዋትነት እየከፈለ ለሀገር ህልውና ለሚዋደቀው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ የሚሆን 2 ቢሊየን ብር ለማሰባሰብ ቃል ገብቶ…

የተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት "ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት" የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በየካ ሚሊኒየም ፓርክ አከናውነዋል። የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ ዓለሙ÷ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ገዥና ተቃዋሚ የሚለው…

አቶ ደመቀ መኮንን ከማላዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከማላዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አይዘንሀወር መሰካካ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ ደመቀ ኢትዮጵያ እና ማላዊ የቆየ ታሪካዊ የዲፕሎማሲያዊ…

ከሳዑዲ ዓረቢያ 2 ሺህ 536 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ ዓረቢያ 2 ሺህ 536 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። በሳዑዲ ዓረቢያ የሚገኙ ዜጎቻችንን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ በተያዘው እቅድ መሰረት በርካታ ዜጎቻችን በየቀኑ ወደ አገራቸው እየተመለሱ ይገኛሉ። በዚህ መሰረትም በትናንትናው ዕለት 333…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እና ኢ/ር አይሻ መሃመድ የፍሳሽ ማስተላለፊያ ቱቦዎችን አጸዱ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂር አይሻ መሃመድ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የፍሳሽ ማስተላለፊያ ቱቦዎችን አጸዱ። "የከተማችን የፍሳሽ ማስተላለፊያ መስመሮች የውሃ…

የሰብዓዊ እርዳታ ወደ ትግራይ ክልል እየተጓጓዘ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የሚውል ሰብዓዊ እርዳታ እየተጓጓዘ መሆኑ ተገለፀ፡፡ መንግስት ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች እርዳታ እንዲያቀርቡ ጥሪ ማቅረቡ ይታወቃል፡፡…

የፀጥታው ምክር ቤት የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ የተፋሰሱ አገራት በአፍሪካ ሕብረት አማካኝነት እንዲወያዩ ድጋፍ ማድረጉ ተገቢ ነው- ዶክተር አረጋዊ በርሔ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታው ምክር ቤት የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ የተፋሰሱ አገራት በአፍሪካ ሕብረት አማካኝነት እንዲወያዩ ድጋፍ ማድረጉ ተገቢ መሆኑን ዶክተር አረጋዊ በርሔ ተናገሩ፡፡ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ…