Fana: At a Speed of Life!

የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር በሰሜንና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች ለተፈናቀሉ ዜጎች 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር በሰሜንና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች በተለያዩ ምክንያቶች ከቀያቸው ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች 2 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ልዩ ልዩ ድጋፎችን አድርጓል። በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የፅህቤት ሃላፊ አቶ ክበበው…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሕዳሴ ግድቡ መገኛ በመሆኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብሩ ልዩ ትርጉም ተሰጥቶት ይከናወናል- አቶ አሻድሊ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሕዳሴ ግድቡ መገኛ በመሆኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብሩ ልዩ ትርጉም ተሰጥቶት እንደሚከናወን የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ3ኛው ዙር…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለሶስቱ ሃገራት የትብብር ምንጭ ነው-ጠ/ ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለሶስቱ ሃገራት የትብብር ምንጭና ከዚያ በላይ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውሃ ሙሌት የግብፅና የሱዳን ህዝቦች ላይ…

ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የ258 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የ258 ነጥብ 83 ሚሊየን ብር የእርዳታ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የእርዳታ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህምድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አርቱሮ ሉዚ ተፈራርመውታል፡፡…

ኢትዮጵያ ከኬንያ ጋር ያላትን ፈርጀብዙ ወዳጅነትና አጋርነት የበለጠ ለማጠናከር ጠንክራ ትሰራለች -አምባሳደር መለስ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም ከኬንያ ምክትል ፕሬዚደንት ዊሊያም ሳሞይ ሩቶ ጋር በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይቱ አምባሳደር መለስ ኬንያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው…

በእጅ መፃፍ ማንበብን ለመማር የሚረዳ ውጤታማ ስልት እንደሆነ የጆን ሆፕኪንስ ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ዘመናዊነትን እና ስልጣኔን ተከትሎ ኮምፒውተር በአደጉ ሀገራትና በተለያዩ ከተሞች እየተስፋፋ መምጣቱ ህፃናት ዝቅተኛ የንባብ ክህሎት እንዲኖራቸው ማድረጉን የጆን ሆፕኪንስ ጥናት አመላክቷል፡፡ በጥናቱ ፊደላትን በእጅ መጻፍ የንባብ ክህሎትን ለማዳበር…

ወደ ትግራይ የሚገቡና ከትግራይ የሚወጡ አውሮፕላኖች አስቀድመው ቦሌ አየር ማረፊያ ማረፍ አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ትግራይ፣ እንዲሁም ከትግራይ ወደ ውጭም ሆነ ወደ አገር ውስጥ አየር ማረፊያዎች የሚደረጉ ሁሉም በረራዎች አስቀድመው ቦሌ አየር ማረፊያ ማረፍይኖርባቸዋል ሲል ወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ  ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት…

የአየር ንብረት ለውጥ ከየትኛውም አገራት የበለጠ የሚጎዳው ታዳጊ ሀገሮችን ነው-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመከላከል የሚያስፈልገዉን ገንዘብ ለማሰባሰብ በተዘጋጀ ዓለም አቀፍ ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ መድረኩ በባንግላዴሽ ጠቅላይ ሚኒስትር…

በዩጋንዳ የቡጎማ ደን መመናመን ያሳሰባቸው ተቆርቋሪዎች ደኑን ለመጠበቅ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩጋንዳ የቡጎማን ደን መመናመን ያሳሰባቸው ተቆርቋሪዎች ደኑን ለመጠበቅ ቁርጠኛ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ ከፈረንጆቹ ነሐሴ 2020 ጀምሮ ከዩጋንዳ ከተማ በስተሰሜን ምዕራብ በኩል 250 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው የቡጎማ ደን ለስኳር አገዳ…

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፣የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የፌደራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በጋራ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፣ የኢፌድሪ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት በጋራ በሆለታ ከተማ ችግኝ ተክለዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ ከ300 በላይ የሚሆኑ የሶስቱ ተቋማት ሰራተኞች የተሳተፉ ሲሆን ÷ በዚህም…