የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር በሰሜንና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች ለተፈናቀሉ ዜጎች 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር በሰሜንና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች በተለያዩ ምክንያቶች ከቀያቸው ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች 2 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ልዩ ልዩ ድጋፎችን አድርጓል።
በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የፅህቤት ሃላፊ አቶ ክበበው…