Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፣የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የፌደራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በጋራ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፣ የኢፌድሪ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት በጋራ በሆለታ ከተማ ችግኝ ተክለዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ ከ300 በላይ የሚሆኑ የሶስቱ ተቋማት ሰራተኞች የተሳተፉ ሲሆን ÷ በዚህም…

በአዲስ አበባ በአንድ ጀምበር ከ1  ሚሊየን በላይ ችግኞች ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊታችን እሁድ በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀምበር ከ1 ሚሊየን በላይ ችግኞች ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው ፡፡ በአንድ ጀንበር ከ1 ሚሊየን በላይ  የችግኝ ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ የተፋሰስና አረንጓዴ…

በመዲናዋ የሚኖሩ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሠራዊት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለማሰባሰብ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚኖሩ ባለሀብቶችና የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ለኢፌዲሪ መከላከያ ሠራዊት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ለማሰባሰብ ቃል ገብተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ ከሚኖሩ ባለሀብቶችና የንግዱ…

በመዲናዋ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ከ10 ሺህ በላይ ሴቶች ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ህብረ ብሔራዊ እህትማማችነት ለአረንጓዴ አሻራችን"በሚል ከከተማዋ የተውጣጡ ከ1ዐ ሺህ በላይ ሴቶች የተሳተፉበት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ። "ኑ ኢትዮጵያን እናልብስ" በሚል የተጀመረው…

የጅማ ግብርና ምርምር ማዕከልን 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ግብርና ምርምር ማዕከል ሰራተኞች የማዕከሉን 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ ችግኝ ተከሉ፡፡ የማዕከሉ ሰራተኞች በአረንጓዴ አሻራ ኢትዮጵያን ለማልበስ የታቀደውን እቅድ ለማሳካት በማሰብ 50ኛ ዓመት የምስረታ ምክንያት…

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ለቀጠናው ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው- የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ወጣቶች

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ- ግብር ለቀጠናው ሀገራት አረአያ እንደሚሆን የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ወጣቶች ተናገሩ። ኢዜአ ያነጋገራቸው የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ወጣቶች መርሃ-ግብሩ ዓለምን እያስጨነቀ ላለው የአየር ንብረት…

የግዙፍ አልማዞች መፍለቂያዋ ቦትስዋና

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦትስዋና በጥቂት ሳምንታት ልዩነት ውስጥ ሁለተኛው ግዙፍ አልማዝ ተገኝቷል። 1 ሺህ አንድ መቶ ሰባ አራት ካራት የሚመዝነው ይህ ግዙፍ አልማዝ በሃገሪቱ ካሮዊ በተባለው የማእድን ማውጫ የተገኘ ነው። ከዚሁ የማእድን ማውጫ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ከሀረር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከሀረር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ የሰላም የፍቅር የመቻቻል ተምሳሌት የሆነችውን የሀረር ከተማን ሰላሟን ለማስቀጠል…

የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ልዑካን ቡድን ከሁለት የኬንያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር የልምድ ልውውጥ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ነመራ ቡሊና በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ገመቹ አራርሳ የተመራው ልዑክ ከኬንያታ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ቻንስለር ፕሮፌሰር ፖውል ወይናይና ጋር ተወያይቷል።…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ተጽዕኖ ለመቋቋም እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያላት ፍላጎት በልጆቿ ዕውን ይሆናል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አረንጓዴ ዐሻራ የማሳረፉ ሂደት መቀጠሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ተጽዕኖ ለመቋቋም እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያላት ፍላጎት በልጆቿ ዕውን እንደሚሆንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ…