በሰሜን ዕዝ የ6ኛ ሠርዶ ሜካናይዝድ ክ/ጦር የአየር መቃወሚያ ሻለቃ በህግ ማስከበሩ ሂደት ስኬታማ ግዳጅ ፈፅሟል
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ዕዝ የ6ኛ ሠርዶ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር የአየር መቃወሚያ ሻለቃ በህግ ማስከበሩ ግዳጅ ስኬታማ ግዳጅ እንደፈጸመ ዋና አዛዥ ሻለቃ ጋሻው በቀለ ገለፁ።
ሻለቃ ጋሻው ያረምንለት ፣ ያጨድንለት ፣ ትምህርት ቤት…