Fana: At a Speed of Life!

በበጀት ዓመቱ ለጎረቤት ሀገራት ከተሸጠ የኤሌክትሪክ ኃይል ከ90 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው የ2013 በጀት ዓመት ለጎረቤት ሀገራት ከተሸጠ የኤሌክትሪክ ኃይል ከ90 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በበጀት ዓመቱ ለሱዳን እና ጅቡቲ 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ኪሎ ዋት…

የህልውና ዘመቻ በኬት እስኪጠናቀቅ የተጀመረው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትህነግ አሸባሪ ቡድን ለመደምሰስ ለተጀመረው የህልውና ዘመቻ በኬት እስኪጠናቀቅ የተጀመረው ሁለንተናዊ ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተንካይ ጆክ አስታወቁ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የክልሉ…

ቱሪዝም ብዙሃኑን ስለሚያሳትፍ በዘርፉ ላይ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ቁልፍ ሚና ይጫወታል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱሪዝም ሰፊውን ህዝብ የሚያሳትፍ የልማት መስክ በመሆኑ በየደረጃው አሳታፊ የልማት ስኬት ለማስመዝገብ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ቁልፍ ሚና እንደሚጫወት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ገለፁ፡፡ ቱሪዝም ኢትዮጵያ ከኦዚ ሆስፒታሊቲ እና ቢዝነስ…

በአፋር ክልል ካሊጎማ የእርዳታ እህል ወደቦታው መንቀሳቀስ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ካሊጎማ አሸባሪው ህውሃት ላስከተለው ቀውሰ የተነሳ ከቀዬአቸው ለተፈናቀሉ ሰዎች የሚውል የእርዳታ እህል ወደቦታው መንቀሳቀስ መጀመሩን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ገለጸ። አሸባሪው ህወሃት በአፋርና በአማራ ክልል…

ጋዜጠኞች የአሸባሪውን ቡድን ሀሰተኛ የመረጀ ጦርነት በማጋለጥ ሃላፊነታቸውን እንደሚወጡ አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ሀሰተኛ መረጃ በመንዛት ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የከፈተውን የመረጃ ጦርነት ለመመከት እውነታውን በማጋለጥ በሙያቸው ለአገር ሉዓላዊነት ዘብ እንደሚቆሙ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ገለፁ። ከኢዜአ ጋር ቆይታ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አሸባሪው ህወሃት በአፋር ክልል በሰላማዊ ዜጎች ላይ በፈፀው ጥቃት የተሰማቸውን ሃዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አሸባሪው ህወሃት በአፋር ክልል በ240 ሰላማዊ ዜጎች ላይ በፈፀው ጥቃት ህይወታቸውን ላጡ ኢትዮጵያውያን የተሰማቸውን ሃዘን ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ በሃዘን መግለጫቸው ኢትዮጵያን…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘዉዴ በኢትዮጵያ ከአለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ተጠሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘዉዴ በኢትዮጵያ ከአለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ተጠሪ ማዊራ ቺቲማን ጋር ተወያዩ፡፡ በዉይይታቸዉ ማዊራ ቺቲማን ተጠሪ ድርጅቱ በኢትዮጵያ እያካሄደ ስላለዉ ሰፊ የግብርና ዘርፍን የማጠናከርና…

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ፓርቲዎች የሰጡት መግለጫ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ፣ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ፣ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ንቅናቄ (አዴሃን) በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል:- ለውድ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ! ለተከበርከው…

አሸባሪው ትህነግ ላይ በሚወሰደው እርምጃ እስከ ህይወት መስዋዕትነት እንከፍላለን – የደሴ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ያስተላለፈውን ሀገራዊ ጥሪ በመደገፍ አሸባሪው ህወሓት ላይ በሚወስደው እርምጃ እስከ ህይወት መስዋዕትነት እንከፍላለን ሲሉ የደሴ ከተማ ነዋሪዎች አስታወቁ፡፡ የደሴ ከተማ ነዋሪዎች አሸባሪው ህወሓት ለቀጣይ ስጋት በማይሆን መልኩ ለመጨረሻ ጊዜ…

አሸባሪው ህወሃት የፈጸማቸው ኢ-ሰብዓዊ የጭካኔ ድርጊቶች  በዓለም አቀፋ ወንጀል  ያስጠይቃሉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  አሸባሪው የህወሃት ቡድን የሰብዓዊ እርዳታ እህልን ማቃጠል፣ ተፈናቅለው በካምፕ በተጠለሉ ህጻናት፣ ሴቶችና አዛውንቶች ላይ የፈጸማቸው የጅምላ ጭፍጨፋዎች በዓለም አቀፍ የሽብር ወንጀል ያስጠይቃሉ ሲሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው የገንዳውሃ ነዋሪዎች ገለጹ።…