Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ዕዝ የ6ኛ ሠርዶ ሜካናይዝድ ክ/ጦር የአየር መቃወሚያ ሻለቃ በህግ ማስከበሩ ሂደት ስኬታማ ግዳጅ ፈፅሟል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ዕዝ የ6ኛ ሠርዶ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር የአየር መቃወሚያ ሻለቃ በህግ ማስከበሩ ግዳጅ ስኬታማ ግዳጅ እንደፈጸመ ዋና አዛዥ ሻለቃ ጋሻው በቀለ ገለፁ። ሻለቃ ጋሻው ያረምንለት ፣ ያጨድንለት ፣ ትምህርት ቤት…

የማብሰያ ጊዜን የሚቀንስ ማብሰያ “ስቶቭ” እየተመረተ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የደገፈው ጀማሪ የቴክኖሎጂ ድርጅት የመብሰያ ጊዜን ከ6 ሰዓት ወደ አንድ ሰዓት የሚያወርድ "ስቶቭ” እያመረተ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ድርጅቱ ከቡና አተላና ገለባ፣ ከጫት ገረባ፣ ሳጋቱራና…

በጀርመን የዴልታ ኮሮና ቫይረስ ዝርያ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከሰተ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በጀርመን በመተላለፍ ባህሪው አደገኛ የሆነ የዴልታ ኮሮና ቫይረስ ዝርያ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከስቷል፡፡ የጀርመን የጤና ባለሙያዎች እንዳስታወቁት፥ የዴልታ ኮሮና ቫይረስ ቀደም ብሎ ከታወቀው የኮሮና ቫይረስ ዝርያ የመተላለፍ አቅሙ እጅግ ከፍተኛ እንደሆነና…

በደቡብ ክልል በበጀት አመቱ  64 ሺህ ሜትሪክ ቶን ቡና ለአለም ገበያ መቅረቡን ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በበጀት አመቱ  64 ሺህ ሜትሪክ ቶን ቡና ለአለም ገበያ መቅረቡን ተገልጿል። የ2013 ዓ.ም የመኸር የቡና ችግኝ  ተከላ የንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሀግብር በጌድኦ ዞን ተጀምራል። የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

በበጋው ወቅት የእሳት አደጋ በደረሰበት የወፍ ዋሻ ደን ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የተውጣጡ ሰራተኞች በበጋው ወቅት የእሳት አደጋ በደረሰበት የወፍ ዋሻ ደን ችግኝ ተከሉ። የባህልና ቱሪዝም ሚንስትር ዶክተር ሒሩት ካሳው÷ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን…

የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች አቀባበል አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ለ4 ሺህ 103 ተማሪዎች አቀባበል አደርጓል፡፡ በዩኒቨርስቲው አስተባባሪነት የአካባቢው ማህበረሰብ፣ከተማ አስተዳደሩ፣አባገዳዎች እና የሐይማኖት አባቶች በጋራ ለተማሪዎች አቀባበል አድርገዋል፡፡ ከሰኔ 28…

የፈጠራና የምርምር ስራዎችን ለማበረታታት የመጀመሪያ የሆነ ኮንቬንሽን እየተዘጋጀ ነዉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የፈጠራና የምርምር ስራዎችን ለማበረታታትና እዉቅና ለመስጠት የመጀመሪያ የሆነዉን የከፍተኛ ትምህርት ምርምርና ቴክኖሎጂ ኮንቬንሽን በአዲስ አበባ እያዘጋጀ ነዉ፡፡ ኮንቬንሽኑ ከሃምሌ 5 እስከ 8…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባላት የአረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባላት በጉለሌ እጽዋት ማዕከል የአረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡ "ኑ አዲስ አበባን እናልብስ" በሚል መሪ ቃል በከተማዋ የተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐግብር ዛሬም ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በዚህም…

በሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው በሐምሌ ወር ከአውሮፕላን ነዳጅ ምርት ውጭ ያሉ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ…

በአማራ ክልል 20 ወረዳዎች ላይ የወባ በሽታ ተከሰተ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአማራ ክልል 20 ወረዳዎች ላይ የወባ በሽታ መከሰቱን የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለፋናብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጸው÷ በሽታው በስፋት…