ኢትዮጵያዊ የእርቀ ሰላም መንገዶችን ሁሉ አልቀበልም ላለው የህወሓት ቡድን ተጨማሪ ትዕግስት አያስፈልግም- የኢትዮጵያ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያዊ የእርቀ ሰላም መንገዶችን ሁሉ አልቀበልም ላለው የህወሓት ቡድን ተጨማሪ ትዕግስት አያስፈልግም ሲል የኢትዮጵያ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን ገለጸ፡፡
ቡድኑ በሃገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል፡፡…