Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በድሬዳዋ ከተማ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል በድሬዳዋ ከተማ በመገኘት ችግኝ ተክለዋል። ወይዘሮ ሙፈሪሃት በከተማው ቦሬ አካባቢ ከከተማው መስተዳድር አመራሮች፣ ከሀገር መከለላከያ ሠራዊት፣ ከፌዴራልና የመስተዳድሩ ፖሊስ አባላት እንዲሁም…

”ደጀን ወደ ሆነው ሕዝባችን ስንገባ የተደረገልን አቀባበል ሰራዊቱን ያስደመመ ነው‘ – ኮሎኔል ሻምበል በየነ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)”ደጀን ወደ ሆነው ሕዝባችን ስንገባ የተደረገልን አቀባበል ሰራዊቱን ያስደመመ ነው‘ ሲሉ  ኮሎኔል ሻምበል በየነ ባለከዘራው የ23ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ገለጹ። ጁንታው ገደልን ማረክን እያለ ማሳሳት የኖረበት ባህሪው መሆኑንም ነው የገለጹት ።…

አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሹመት ደብዳቤያቸውን ለፖላንድ ፕሬዚዳንት አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሹመት ደብዳቤያቸውንለፖላንድ ፕሬዚዳንት ለአንድርዘጅ ዱዳ አቅርበዋል። አምባሳደሯ ተቀማጭነታቸው በጀርመን፣ በርሊን አድርገው በፖላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት። በወቅቱም በትግራይ ክልል…

አየር ሃይል ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ አየር ሃይል ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች አስመረቀ። ተመራቂ ምልምል ወታደሮቹ ከነገ ጀምሮ የበረራ ፣ የጥገና እና የቴክኒሻን ትምህርቶች ወደሚያገኙባቸው ተቋማት እንደሚገቡ ከመከላከያ ሰራዊት የፌስ ቡክ ገጽ ያገኘነው…

በትግራይ ክልል እየተከናወነ ስላለው የሰብዓዊ እንቅስቃሴ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ገለፃ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል እና የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ በትግራይ ክልል እየተከናወነ ስላለው የሰብዓዊ እንቅስቃሴ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ገለፃ አድርገዋል፡፡ ገለፃው የምግብ እና ምግብ…

ኢትዮጵያ ለጎረቤቶቿ የምትሰጠው ችግኝ የጎረቤት ሀገራትን ትብብር ያጎለብታል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሩ ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሃገራት የምትሰጠው ችግኝ ቀጠናዊ ትብብርን የሚያጠናክር መሆኑን የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ገለጸ። በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር “ኢትዮጵያን እናልብሳት”…

የህዳሴ ግድብ 2ኛው ዙር የውሃ ሙሌት እየተከናወነ ያለው ሶስቱ አገራት በፈረሙት የመርህ ስምምነት መሰረት ነው – ኢ/ር ጌዲዮን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት እየተከናወነ ያለው ሶስቱ አገራት በፈረሙት የመርህ ስምምነት መሰረት መሆኑን የግድቡ ተደራዳሪና የባለሙያዎች ቡድን ሰብሳቢ ኢንጅነር ጌዲዮን አስፋው ገለጹ። ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን…

የህዳሴው ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር የሚታየው በጸጥታው ምክር ቤት ሳይሆን በአፍሪካ ህብረት ነው-ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዳሴው ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር የሚታየው በጸጥታው ምክር ቤት ሳይሆን በአፍሪካ ህብረት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚስትር ደመቀ መኮንን…

በጅማ ዞን በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከ60 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ ዕድል ተፈጥሯል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከ60 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ ዕድል መፈጠሩ ተገለፀ። በዞኑ ለ53 ሺህ ወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር ታቅዶ ነው ለ65 ሺህ ወጣቶች የስራ እድል መፍጠር የተቻለው፡፡ ወጣቶቹ በ7…

ፓስፖርት ለመውሰድና ለማደስ ያለው የአገልግሎት አሰጣጥ መጓተት ለአላስፈላጊ እንግልት እንደዳረጋቸው ተገልጋዮች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽን፣ ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ፓስፖርት ለመውሰድና ለማደስ የሚሰጠው የአገልግሎት መጓተት ለአላስፈላጊ ወጭና ለእንግልት እንደዳረጋቸው ተገልጋዮች ተናግረዋል። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በኤጀንሲው የፓስፖርት ስርጭት…